Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በአፋር ክልል ለሚገኙ 9 ሺህ ተፈናቃይ ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በአፋር ክልል ለሚገኙ 9 ሺህ ተፈናቃይ ዜጎች የተለያዩ ድጋፎች ማድረጉን አስታወቀ። ድጋፎቹ መሰረታዊ የቤት ውስጥ መገልገያ ቁሳቁስ ሶላር የእጅ ባትሪ፣ ጀሪካን፣ የማዕድ ቤት እቃ፣ ምንጣፍ እና…

በህዝብ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል የምክክር መድረክ በሀዋሳ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከዚህ ቀደም በተካሔዱ ህዝባዊ መድረኮች ላይ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ያስችላል የተባለ የምክክር መድረክ በሀዋሳ ከተማ ተካሄደ፡፡ በምክክር መድረኩ የህግ አውጪ፣ የህግ ተርጓሚና የህግ አስፈጻሚ አካላት በተነሱ የህዝብ…

ከመላው ዓለም በመሰባሰብ ዒድን በጋራ ለማክበር የቀረበው ጥሪ አንድነታችንን የምናሳይበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው -የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመላው ዓለም በመሰባሰብ ዒድን በጋራ ለማክበር የቀረበው ጥሪ አንድነትና ትብብራችንን በተግባር የምናሳይበት ልዩና ታሪካዊ አጋጣሚ ነው ሲል የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ። ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከየትኛውም…

ባለፉት ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 52 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 52 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአምስተኛ መደበኛ ጉባኤው የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የስምንት ወራት…

የአዳማ – አዋሽ – መኢሶ 60 ኪ.ሜ. መንገድ ከባድ ጥገና ተጀመረ

አዲሰ አበባ፣መጋቢት 27፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጅቡቲ የትራንስፖርት ኮሪደር አካል የሆነው የአዳማ - አዋሽ - መኢሶ 60 ኪ.ሜትር መንገድ ከባድ ጥገና ተጀመረ። መንገዱ ካለው ዘርፈ-ብዙ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ፋይዳ አንፃር የተሻለ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ከባድ ጥገና…

ኢትዮጵያን በተደራጀ መልኩ ለመደገፍ ዝግጁ መሆናቸውን በኬንያ የጋምቤላ ማህበረሰብ ተወላጆች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በተደራጀ መልኩ ለመደገፍ እና ከኤምባሲው ጋር ለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን በኬንያ የጋምቤላ ማህበረሰብ ተወላጆች ማህበር አባላት ገለጹ፡፡ በናይሮቢ የኢፌዴሪ ኤምባሲ በኬንያ የጋምቤላ ማህበረሰብ ተወላጆች…

በመዲናዋ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ጉለሌ ክፍለ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ የትራፊክ አደጋው በክፍለ ከተማው ወረዳ 1 ላይ የደረሰ ሲሆን÷ ኮድ 3 A02166 አዲስ አበባ የሆነ ሚኒባስ ታክሲ ፍሬን…

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና የተመጣጠነ አመጋገብን እውን ለማድረግ የጓሮ አትክልት ሥፍራዎች እንዲኖሩ ማድረግ የከተማ ግብርናን ለማጠናከር ወሳኝ ነው…

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና የተመጣጠነ አመጋገብን እውን ለማድረግ በቤት ውስጥ የጓሮ አትክልት ሥፍራዎች እንዲኖሩ ማድረግ የከተማ ግብርናን ለማጠናከር ወሳኝ መሆኑን አስታወቁ።…

በዳካርና በርሊን በተካሄዱ የውሃና ኢነርጂ ጉባኤዎች የኢትዮጵያን በጋራ የመልማት መርህ ማስተዋወቅ ተችሏል -ዶክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ

አዲሰ አበባ፣መጋቢት 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳካርና በርሊን በተካሄዱ ዓለም አቀፍ የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ጉባኤዎች ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ዘርፍ ያላትን በጋራ የመልማት መርህ ማስተዋወቅ መቻሉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጅነር…

በኢንቨስትመንትና ንግድ አማራጮች ዙሪያ ከእስራኤል ባለሃብቶች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል የኢትዮጵያ ኤምባሲ “ባራክ ግሩ” ከተሰኘው የንግድ ተቋም ጋር በመተባበር በአገሪቱ የወደብ ከተማ ሃይፋ ከሚገኙ ባለሃብቶች ጋር በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንትና ንግድ ሥራ ዘርፎች ዙሪያ ምክክር አድርጓል፡፡ በውይይት መድረኩ…