Fana: At a Speed of Life!

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሥልጣንና ተግባር ምንድነው?

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት ከፍተኛ የእሰፈፃሚነት ሥልጣን የተሰጠው ለጠቅላይ ሚኒስትሩና ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሚመሩት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተጠሪነታቸው ለሕዝብ…

ለአፍሪካዉያን ከጎሳ ፖለቲካ ይልቅ የአንድነትና የሃገራዊ ጥቅም ላይ የተመሰረተ ፖለቲካ እጅጉን አስፈላጊ ነዉ-ዩዌሪ ሙሴቪኒ

አዲስ አበበ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዓለ ሲመት ላይ የተገኙት የዩጋንዳዉ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ለኢትዮጵያ ህዝብና ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ይህንን መልዕክት የማስተላልፈው…

በዱር በገደሉ ላሉት የመከላከያ ሰራዊትና ለጸጥታ አካላት ያለኝን አክብሮት እገልጻለሁ -ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የተቃጣውን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ በዱር በገደሉ ላሉት የመከላከያ ሰራዊትና ለጸጥታ አካላት ያለኝን አክብሮት እገልጻለሁ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በበዓለ…

ተጠልፎ የነበረው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን( ኢቢሲ) ፌስ ቡክ ገፅ ወደ ተቋሙ ተመልሷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከደቂቃች በፊት ተጠልፎ የነበረው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን( ኢቢሲ) ፌስ ቡክ ገፅ በሳይበር ባለሞያዎች እገዛ ወደ ተቋሙ መመለሱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የተፈጠረውን ችግር በማራጣት ላይ እንደሆነም…

በኢትዮጵያ ምድር በአመፅና በጠመንጃ ትግል የሚገኝ ስልጣን እንደማይኖር ሊታወቅ ይገባል- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ምድር በአመፅና በጠመንጃ ትግል ወይም ንፁሃንን በማሻበር የሚገኝ ስልጣን ከእንግዲህ እንደማይኖር ሊታወቅ ይገባል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤትና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጋራ መክፈቻ ጉባኤ…

አቶ ታገሰ ጫፎ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መስራች ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎን የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ መርጧል። አቶ ታገሰ ጫፎ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ሆነው በመመረጣቸው የኢትዮጵያን ህዝብ በቅንነትና…

አትሌት ቃልኪዳን ገዛኸኝ በ10 ኪ.ሜ የአለም ክብረወሰን ሰበረች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ቃልኪዳን ገዛኸኝ በጄኔቫ በተካሄደ የ10 ኪሎ ሜትር ሩጫ የአለም ክብረወሰን ሰበረች፡፡ አትሌቷ 29:38 በመግባት ነው ክብረወሰኑን የሰበረችው፡፡ ምንጭ፡- የአለም አትሌቲክስ ወቅታዊ፣ትኩስ እና…

6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የምስረታና የመክፈቻ ጉባኤ ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢፌዲሪ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የምስረታና የመክፈቻ ጉባኤ ነገ መስከረም 24 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ እንደሚካሄድ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ የምክር ቤቱ የኮሙዩኒኬሽን…

ነገ በፌዴራል ደረጃ አዲስ መንግሥት ይመሠረታል

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢፌዴሪ ሕገ መንግስት መሠረት ነገ መስከረም 24 ቀን 2014 ዓ.ም በፌዴራል ደረጃ አዲስ መንግሥት ይመሰረታል። በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 58 ንዑስ አንቀጽ 2፥ በሕዝብ ተመርጦ አዲስ የሚቋቋም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሥራ ጊዜውን መጀመር…

‹‹በእርዳታ ሽፋን ህገ ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በተገኙ አካላት ላይ የተወሰደው እርምጃ የሚያስመሰግን ነው›› – ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) መንግስት በእርዳታ ሽፋን የሀገርን ደህንነት አደጋ ላይ በሚጥል ህገ ወጥ ተግባር ተሰማርተው ባገኛቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰራተኞች ላይ ያስተላለፈው ውሳኔ ተገቢ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ…