የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከአገር እንዲወጡ ትዕዛዝ የተሰጣቸውን የውጭ አገር ዜጎች አስመልክቶ ፈጽመዋል ያለውን ህገ ወጥ ተግባራት ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያየዩ የተመድ ድርጅቶች ተቀጠረውና የሰብዓዊ ድጋፍ አገልግሎት እንዲሰጡ በሚሰሩበት ወቅት ከሙያቸው ሥነ ምግባር ውጭ ተንቀሳቅሰዋል ያላቸውንና ሰባት ግለሰቦች የፈጸሟቸውን ሀገ ወጥ ተግባራት አስመልክቶ…