Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከአገር እንዲወጡ ትዕዛዝ የተሰጣቸውን የውጭ አገር ዜጎች አስመልክቶ ፈጽመዋል ያለውን ህገ ወጥ ተግባራት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያየዩ የተመድ ድርጅቶች ተቀጠረውና የሰብዓዊ ድጋፍ አገልግሎት እንዲሰጡ በሚሰሩበት ወቅት ከሙያቸው ሥነ ምግባር ውጭ ተንቀሳቅሰዋል ያላቸውንና ሰባት ግለሰቦች የፈጸሟቸውን ሀገ ወጥ ተግባራት አስመልክቶ…

የግሸን ደብረ ከርቤ አመታዊ በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የዘንድሮው የግሸን ደብረ ከርቤ አመታዊ በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር መጠናቀቁን የደቡብ ወሎ ዞን ፓሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡   የመምሪያው ሀላፊ ኮማንደር እርገጤ ጌታሁን ÷በዓሉ ሰላማዊ ሆኖ መጠናቀቁንና ምዕመናን ወደየመጡበት ቦታ…

በመተከል ዞን አልመሃል ቀበሌ የአሸባሪው ህወሃት ሠራዊት ካምፕ ሙሉ ለሙሉ ወደመ

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን አልመሃል ቀበሌ ልዩ ስሙ ሽንኩር መንደር የሚገኝ የአሸባሪው ህወሃት ሠራዊት ካምፕ ሙሉ ለሙሉ መውደሙ ተገለፀ፡፡ በዚህም 47 የጠላት አሸባሪዎች መደምሰሳቸውን በአካባቢው የሚገኝ ሠራዊት አመራር ሻለቃ ዮሀንስ እውነቱ ተናግረዋል ፡፡…

የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በሀገራዊ የመንግስት ምስረታና በኢሬቻ በዓል መርሃ ግብሮች ላይ የፀጥታና ደህንነት ዝግጁነት ላይ ውይይት አካሂዷል

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በሀገራዊ የመንግስት ምስረታና በኢሬቻ በዓል መርሃ ግብሮች ላይ የፀጥታና ደህንነት ዝግጁነት ላይ ውይይት አካሂዷል። በውይይቱ የአገር መከላከያ፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል፣ የኢንፎርሜሽን…

የደ/ወሎ ዞን ቴክኒክና ሙያ ኢንተርኘራይዞች ልማት መምሪያ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ለህልውና ዘመቻ ድጋፍ አድርጓል

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ወሎ ዞን ቴክኒክና ሙያ ኢንተርኘራይዞች ልማት መምሪያ እሰከ አሁን ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ ማድረጉ ተገለፀ፡፡ የመምሪያው ሀላፊ አቶ መስፍን መኮነን ለፋና ብሮድካስንቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ÷የአሸባሪውን ቡድን…

የኢሬቻ በዓል ፈተናዎችን በጽናት ተቋቁሞ ወደ ብሩህ ጊዜ በተስፋ የመሻገር በዓል ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ከኦሮሞ ሕዝብ ድንቅ ባህላዊ ዕሴቶች መካከል አንዱ የኢሬቻ በዓል መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ፤ ይህን ትልቅ…

በሐረሪ ክልል በምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ ቆጠራ ተጠናቆ የድምጽ መስጫ ሳጥኖች እየተጓጓዙ ነው

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በሐረሪ ክልል በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ ቆጠራ ሂደት በመጠናቀቁ የድምጽ መስጫ ሳጥኖች ወደ ምርጫ ክልል በመጓጓዝ ላይ መሆናቸውን የክልሉ ምርጫ ቦርድ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ጊዜያዊ ውጤቶችም በየምርጫ ጣቢያዎች…

የቅድመ – ብቅለት በቆሎ ጸረ አረም ኬሚካል መጠቀማችን ውጤታማ አድርጎናል – አርሶ አደሮች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጀመሪያ ጊዜ የቅድመ - ብቅለት በቆሎ ጸረ - አረም ኬሚካል መጠቀማቸው ውጤታማ እንዳደረጋቸው በደቡብ ጎንደር ዞን የደራ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ። የአማራ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ባለሙያዎች በደራ…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የተሾሙ አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የተሾሙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በኢትዮጵያ የተሾሙ የታይላንድ ፣ የኒውዝላንድ ፣ የዴንማርክ ፣ የጅቡቲ ፣ የአውስትራሊያ ፣ የአውሮፓ ህብረት እና…

አገር በቀል እውቀቶችንና የግጭት መፍቻ እሴቶችን ለትውልድ ማስተማሪያ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀገር በቀል እውቀቶችንና የግጭት መፍቻ እሴቶችን ከዘመናዊ ትምህርት ጋር አስተሳስሮ ለትውልድ ማስተማሪያ ማድረግ እንደሚገባ የብሄራዊ እርቀ-ሰላም ኮሚሽን ገለጸ። ከ320 በላይ አገርበቀል የእርቅ ዘዴዎችን ለጥናትና ምርምር ማዘጋጀቱም…