Fana: At a Speed of Life!

“የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ መንግስት” የትዊተር ዘመቻና የማህደር ምስል ዛሬ ይቀየራል

አዲስ አበባ ፣መስከረም 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)"የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ መንግስት" የትዊተር ዘመቻና የማህደር ምስል ዛሬ ከቀኑ 7፡00 ሠዓት ከ7 ደቂቃ ላይ የመቀየር መርሃ ግብር እንደሚካሄድ የዘመቻው ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ። የማኅበራዊ ትስስር ገጾች ተጠቃሚ…

“የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄ በጎንደር ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት" ንቅናቄ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር በጎንደር ፋሲለደስ ቤተ መንግሥት ተካሄደ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበትም ደብዳቤ የመላክ መርሃ ግብሩ በይፋ መጀመሩ ተገልጿል፡፡…

ለአሸባሪዎች ድጋፍ በማድረግ ወንጀል በተጠረጠሩ 15 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ለአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ድጋፍ በማድረግ ወንጀል በተጠረጠሩ 15 ግለሰቦች ላይ ክስ መመስረቱን የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታወቀ። የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ዋና አቃቤ ህግ አቶ አዩብ አህመድ ለኢዜአ እንደገለጹት፤…

የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች “የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች "የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት" ንቅናቄን በመቀላቀል ፊርማቸውን አኖሩ። የኢትዮጵያን እውነታ ለመላው ዓለም ለማሳወቅ ዓላማ ያደረገው "የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት" ንቅንቄ…

ቱርክ የኢትዮጵያን “ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ” መርህ እንደምትደግፍ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ቱርክ የኢትዮጵያን “ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ” መርህ እንደምትደግፍ በባህሬን ከቱርክ አምባሳደር ገለፁ፡፡ በባህሬን የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት መሪ አምባሳደር ጀማል በከር በባህሬን ከቱርክ አምባሳደር ኢሲን አኪል…

የቡና አመራች አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 6፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡና አምራች አርሶ አደሮችን ፍትሐዊና ተጠቃሚ የሚያደርግ "የአፍሪካ ተጠቃሚነት ድርጅት ፎረም 2021" በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ ተካሄደ፡፡ በፎረሙ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የንግድ ማስፋፊያ ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ አምባሰደር ምስጋኑ…

የመራጮች መዝገብ ይፋ ማድረጊያና የአቤቱታ ማቅረቢያ ግዜ መስከረም 12 ቀን ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ ፣መስከረም 6፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድየመራጮች መዝገብ ይፋ ማድረጊያ እና የአቤቱታ ማቅረቢያ ግዜ መስከረም 12 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ አስታወቀ፡፡ 6ኛው አገራዊ ምርጫ ባልተካሄደባቸው በደቡብ፣ ሶማሌና ሃረሪ ክልሎች ምርጫው መስከረም 20 ቀን…

አቶ አገኘሁ ተሻገር ከዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ከዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ሽብርተኛው የትህነግ ቡድን ሰርጎ በገባባቸው አካባቢዎች የአስቸኳይ ጊዜ የሰብዓዊ ድጋፍ…

ምክትል ጠ/ኢታማዦር ሹም ጄነራል አበባው ታደሰ ከሰሜን ወሎ ግምባር ዕዝ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 6፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል አበባው ታደሰ በሰሜን ወሎ ግምባር ተገኝተው ከዕዙ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በግዳጅ አፈፃፀም ዙሪያ ተወያዩ። በግምባሩ የተገኙት ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ ለምንም የማይበገረው የመከላከያ…

እንግሊዝ ለኢትዮጵያ እስከአሁን ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶዝ በላይ የኮቪድ 19 ክትባት ድጋፍ አድርጋለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)እንግሊዝ ለኢትዮጵያ እስከአሁን ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶዝ በላይ የአስትራዜኒካ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ድጋፍ ማድረጓ ተገለፀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ÷በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ተወካይ አሌክስ ካሜሮን እና የእናቶችና…