Fana: At a Speed of Life!

ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬና ዶ/ር ሙሉ ነጋን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በሲራሮ ባዶዋቾ ወረዳ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬና የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሙሉ ነጋና ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በሲራሮ ባዶዋቾ ወረዳ ችግኝ ተክለዋል፡፡ መርሃ ግብሩ…

በጎንደር ከተማ ለዘመቻ ህልውና የመጀመሪያ ዙር ወጣቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ለዘመቻ ህልውና የመጀመሪያ ዙር ወጣቶች ተመረቁ። ተመራቂዎች በጎንደር ከተማ ወታደራዊ ስልጠና በመውሰድ ላይ የቆዩ መሆናቸውን የጎንደር ከተማ ብልጽግና ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። በምረቃ መርሃ ግብሩ…

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የካይዘን ትግበራ የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከኢትዮጵያ ካይዘን ኢንስቲትዩት ጋር የካይዘን ትግበራ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ የመግባቢያ ሰነዱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አሸብር ባልቻ እና የኢትዮጵያ…

በድሬዳዋ ከተማ በአንድ ጀምበር 500 ሺህ ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በአንድ ጀምበር 500ሺህ ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል። በአስተዳደሩ በሁሉም የከተማና የገጠር ቀበሌዎች እየተከናወነ በሚገኘው በዚህ ችግኝ ተከላ ከፍተኛ አመራሮችን…

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 5ኛ ዙር 1ኛ አመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ በጉባዔው የ2013 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም እና የ2014 በጀት ዓመት ላይ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን…

በአፍሪካ በዴልታ ዝርያ ኮቪድ 19 ምክንያት ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር በ80 በመቶ አሻቀበ

አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የዴልታ ዝርያ ባለው የኮቪድ 19 ቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር በ1ወር ውስጥ ብቻ በ80 በመቶ ማሻቀቡን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡ በወሩ በአፍሪካ በኮቪድ 19 ምክንያት ሕይወታቸውን ያለፈ ሰዋች ቁጥር 24 ሺህ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት ለእጩ ዳኞች ሹመት በመስጠት መደበኛ ጉባኤውን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት ሁለት ቀናት መደበኛ ጉባኤውን ሲያካሂድ የነበረው የደቡብ ክልል ምክር ቤት በእጩነት ለቀረቡለት 146 ዳኞች ሹመት ሰጥቷል። ከእነዚህ እጩ ዳኞች ውስጥ 24ቱ ለከፍተኛ ፍርድ ቤቶች ሲሆን 124ቱ ደግሞ ለወረዳና…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛ ዙር 6ኛ አመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ የሚገኘው የደቡብ ክልል ምክር ቤት ረቂቅ አዋጆችን አጽድቋል። ምክር ቤቱ በ2ኛ ቀን ውሎው በቀረቡለት የጌዴኦ ባህላዊ መልክኣ ምድር ቅርሶችን ለመጠበቅ…

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የሚገኙ ህብረት ስራ ማህበራት ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የሚገኙ 10 የህብረት ስራ ማህበራት ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ማድረጋቸው ተገለፀ፡፡ በመጀመሪያ ዙር 300 ሺህ ብር ድጋፍ መደረጉ የተገለፀ ሲሆን ዛሬ 601 ሺህ ብር ድጋፍ…

በቶኪዮ ኦሊምፒክ በ800 ሜትር ሴቶች ውድድር የተሳተፈችው አትሌት ሀብታም አለሙ 6ኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቶኪዮ ኦሊምፒክ በ800 ሜትር ሴቶች ውድድር የተሳተፈችው አትሌት ሀብታም አለሙ 6ኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቃለች፡፡ በዚህም የዲፕሎማ ተሸላሚ ሆናለች፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…