Fana: At a Speed of Life!

በ2013 በጀት ዓመት በተለያዩ መንገድ ሊመዘበር የነበረ ከ80 ሚሊየን ብር በላይ ማዳን ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ሊመዘበር የነበረ ከ80 ሚሊየን ብር በላይ በቅድመ መከላከል ስራ ማዳን መቻሉን የደቡብ ክልል ሥነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽነር ኑሪየ ሱሌ በህገ -ወጥ መንገድ ሊመዘበር የነበረውን 30ሺህ…

በሀረሪ ክልል የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ነዋሪዎች አሸባሪው ህወሓትን የሚቃወምና የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ አካሂደዋል፡፡ በድጋፍ ሰልፉ ላይም የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር  አቶ ኦርዲን በድሪ ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር  ወይዘሮ  ሚስራ አብደላ ፣ …

በደቡብ ከልል በአንድ ጀምበር  80ሚሊየን ችግኝ ይተከላል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ከልል ኢትዮጵያን እናልብሳት በሚል በአንድ ጀምበር 80ሚሊየን ችግኝ ለመትከል የማስጀመሪያ ስነ ስርዓት  በሃላባ ዞን  ተከናውኗል፡፡ በክልሉ ከሚተከሉት ችግኞች ውስጥም 300 ሺው  በሀላባ ዞን በአንድ ጀምበር ለመትከል መታቀዱ ታውቋል፡፡…

አዲስ ወግ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ ወግ በዴሞክራሲ አንድ እርምጃ፣ የ6ኛው ብሔራዊ ምርጫ ምልከታዎች በሚሉ ርዕሶች ዙሪያ ውይይት እየተደረገ ነው፡፡ ውይይቱ በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ በአቶ ሰይፈ ደርቤ፣በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና አለም…

ለወላይታ ዲስትሪክት ጽ/ቤት አገልግሎት ህንፃ ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለደቡብ ክልል የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለወላይታ ዲስትሪክት ጽህፈት ቤት አገልግሎት ባለ ሰባት ፎቅ ህንፃ ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ የመሰረት ድንጋዩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሽፈራው…

የአራዳ፣ የንፋስ ስልክና የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተሞች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአራዳ፣ የንፋስ ስልክና የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተሞች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ። የአራዳ ክፍለ ከተማ 65 ሚሊየን ብር ለማሰባሰብ አቅዶ 15 ሚሊየን ብር በላይ እንደ ጅማሮ የስንቅ ዝግጅት ማድረጉን የክፍለ ከተማው…

በጋምቤላ ክልል የህዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች በቁርጠኝነት እንዲሰሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 5ኛ የምርጫ ጊዜ 6ኛ የስራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ የምክር ቤቱ ዋና አፈ-ጉባኤ አቶ ጁል ናንጋል እንዳሉት ÷በክልሉ ያለውን ሰላም ይበልጥ በማጠናከር የህዝቡን ሁለንተናዊ…

የመንግስትን ጥሪ አልቀበልም በማለት በሚንቀሳቀሱ ፀረ-ሰላም ሃይሎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በመተከል ዞን ወምበራ ወረዳ ግዳጁን በመፈፀም ላይ የሚገኘው የ2211ኛ ሻለቃ ሰራዊት አባላት የመንግስትን ጥሪ አልቀበልም በማለት በሚንቀሳቀሱ ፀረ-ሰላም ሃይሎች ላይ እርምጃ ወሰደ፡፡ የ2211ኛ ሻለቃ ዋና አዛዥ ሻለቃ…

የህወሓት የጥፋት ቡድንን የሚያወግዝና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የህወሓት ቡድን ሀገር የማፈራረስ ሴራን የሚያወግዝ እና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ በጋምቤላ እየተካሄደ ነው፡፡ በሰልፉ ነዋሪዎቹ “የአብሮነት ጉዟችን በሽብርተኞች አይደናቀፍም”፣ “እኛ ጋምቤላዎች…

ወ/ሮ ፊልሰን አብዱላሂ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሴቶች፣ ወጣቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስትር ወይዘሮ ፊልሰን አብዱላሂ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ከሆኑት ቤዝ ደንፎርድና ከባንኩ ከፍተኛ ሀላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ባንኩ የአፍሪካ ሴቶችና ወጣቶችን በኢኮኖሚ…