Fana: At a Speed of Life!

የነበሩ ግዳጆችን በድል ለመወጣት የህዝቡ ድጋፍ የሞራል ስንቅ ሆኖናል – ብ/ጀነራል አስፋው ማመጫ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃገር መከላከያ ሰራዊት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና ከየካ ክፍለ ከተማ ጋር በመሆን ኢትዮጵያን እናልብሳት በሚል የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር አከናውነዋል፡፡ የመከላከያ ኢንዶክትሬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተወካይ ብርጋዴር…

የሞጣ-ጃራጌዶ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት 69 በመቶ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞጣ-ጃራጌዶ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት 69 በመቶው መጠናቀቁን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የመንገድ ፕሮጀክቱ ወደ አስፋልት ንጣፍ ስራ የተሸጋገረ ሲሆን÷ የተራራና የአፈር ቆረጣ ስራዎች የመሬት…

ከ500ሺህ በላይ የስፖርት ቤተሰቦች ተሳታፊ የሚሆኑበት የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)" የስፖርት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአረንጓዴ አሻራ ያበበች ፣ በሰብአዊነት ላይ የተገነባች አዲስ አበባን እንፈጥራለን " በሚል በመስቀል አደባባይ በይፋ ተጀምሯል ። ለቀጣይ 3 ወራት የሚቆየው መርሃ ግብሩ ከ500 ሺህ በላይ የስፖርት…

“ክብር ለሀገር አንድነትና አብሮነት ለተሰው ጀግኖች” የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)"ክብር ለሀገር አንድነትና አብሮነት ለተሰዉ ጀግኖች የመከላከያ ሠራዊት አባላት" በሚል መሪ ሃሳብ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከወጣቶች ጋር በአዲስ አበባ ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የሀገር…

በኦሮሚያ ክልል የዜግነት አገልግሎት መርሃ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የዜግነት አገልግሎት መርሃ ግብር ተጀምሯል። መርሃ ግብሩ በቢሾፍቱ ከተማ የተጀመረ ሲሆን÷ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳና የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች…

በመዲናዋ 1 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀምበር ለመትከል የሚያስችል ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)"አዲስ አበባ 1 ሚሊየን ችግኝ ትተክላለች ትንከባከባለች "በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐግብር በሁሉም ክፍለ ከተሞች በመካሄድ ላይ ይገኛል ። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ…

2 ሺህ 573 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)2 ሺህ 573 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ በተያዘው እቅድ መሰረት በርካታ ዜጎች በየቀኑ ወደ አገራቸው እየተመለሱ እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡…

የሰብዓዊ እርዳታ ወደ ትግራይ ክልል እየተጓጓዘ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች የሚውል ሰብዓዊ እርዳታ እየተጓጓዘ መሆኑ ተገለፀ፡፡ መንግስት ዓለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች እርዳታ እንዲያቀርቡ ጥሪ ማቅረቡ ይታወቃል፡፡…

የፀጥታው ምክር ቤት የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ የተፋሰሱ አገራት በአፍሪካ ሕብረት አማካኝነት እንዲወያዩ ድጋፍ ማድረጉ ተገቢ ነው- ዶክተር አረጋዊ በርሔ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታው ምክር ቤት የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ የተፋሰሱ አገራት በአፍሪካ ሕብረት አማካኝነት እንዲወያዩ ድጋፍ ማድረጉ ተገቢ መሆኑን ዶክተር አረጋዊ በርሔ ተናገሩ፡፡ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ…

የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር በሰሜንና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች ለተፈናቀሉ ዜጎች 2 ሚሊየን ብር የሚገመት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር በሰሜንና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች በተለያዩ ምክንያቶች ከቀያቸው ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎች 2 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ልዩ ልዩ ድጋፎችን አድርጓል። በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የፅህቤት ሃላፊ አቶ ክበበው…