Fana: At a Speed of Life!

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሕዳሴ ግድቡ መገኛ በመሆኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብሩ ልዩ ትርጉም ተሰጥቶት ይከናወናል- አቶ አሻድሊ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሕዳሴ ግድቡ መገኛ በመሆኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብሩ ልዩ ትርጉም ተሰጥቶት እንደሚከናወን የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ3ኛው ዙር…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለሶስቱ ሃገራት የትብብር ምንጭ ነው-ጠ/ ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለሶስቱ ሃገራት የትብብር ምንጭና ከዚያ በላይ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ውሃ ሙሌት የግብፅና የሱዳን ህዝቦች ላይ…

ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የ258 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የእርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የ258 ነጥብ 83 ሚሊየን ብር የእርዳታ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የእርዳታ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህምድ ሺዴ እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አርቱሮ ሉዚ ተፈራርመውታል፡፡…

ኢትዮጵያ ከኬንያ ጋር ያላትን ፈርጀብዙ ወዳጅነትና አጋርነት የበለጠ ለማጠናከር ጠንክራ ትሰራለች -አምባሳደር መለስ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም ከኬንያ ምክትል ፕሬዚደንት ዊሊያም ሳሞይ ሩቶ ጋር በሁለትዮሽና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይቱ አምባሳደር መለስ ኬንያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው…

የአየር ንብረት ለውጥ ከየትኛውም አገራት የበለጠ የሚጎዳው ታዳጊ ሀገሮችን ነው-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመከላከል የሚያስፈልገዉን ገንዘብ ለማሰባሰብ በተዘጋጀ ዓለም አቀፍ ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ መድረኩ በባንግላዴሽ ጠቅላይ ሚኒስትር…

በመዲናዋ የሚኖሩ ባለሃብቶች ለመከላከያ ሠራዊት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ለማሰባሰብ ቃል ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚኖሩ ባለሀብቶችና የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ለኢፌዲሪ መከላከያ ሠራዊት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ለማሰባሰብ ቃል ገብተዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ ከሚኖሩ ባለሀብቶችና የንግዱ…

በመዲናዋ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ከ10 ሺህ በላይ ሴቶች ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ህብረ ብሔራዊ እህትማማችነት ለአረንጓዴ አሻራችን"በሚል ከከተማዋ የተውጣጡ ከ1ዐ ሺህ በላይ ሴቶች የተሳተፉበት የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ። "ኑ ኢትዮጵያን እናልብስ" በሚል የተጀመረው…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ከሀረር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከሀረር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ የሰላም የፍቅር የመቻቻል ተምሳሌት የሆነችውን የሀረር ከተማን ሰላሟን ለማስቀጠል…

የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ልዑካን ቡድን ከሁለት የኬንያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር የልምድ ልውውጥ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ነመራ ቡሊና በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ገመቹ አራርሳ የተመራው ልዑክ ከኬንያታ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ቻንስለር ፕሮፌሰር ፖውል ወይናይና ጋር ተወያይቷል።…

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ተጽዕኖ ለመቋቋም እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ያላት ፍላጎት በልጆቿ ዕውን ይሆናል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አረንጓዴ ዐሻራ የማሳረፉ ሂደት መቀጠሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ተጽዕኖ ለመቋቋም እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ያላት ፍላጎት በልጆቿ ዕውን እንደሚሆንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ…