የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሕዳሴ ግድቡ መገኛ በመሆኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብሩ ልዩ ትርጉም ተሰጥቶት ይከናወናል- አቶ አሻድሊ
አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሕዳሴ ግድቡ መገኛ በመሆኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብሩ ልዩ ትርጉም ተሰጥቶት እንደሚከናወን የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ3ኛው ዙር…