Fana: At a Speed of Life!

ሕጻናትን ወደ ጦርነት የመማገድ የህወሃትን የወንጀል ድርጊት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንዲያወግዘው ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሃት ቡድን እየፈጸመ ያለውን ሕጻናትን በአደንዛዥ ዕጽ በማስከር ወደ ውጊያ የመማገድ ወንጀል ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊያወግዘው እንደሚገባ የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አመለከተ። ዓለም አቀፍ…

የኮቪድ-19 ወረርሽኝን በመከላከል ለተሳተፉ የጤናው ዘርፍ ተዋንያን የእውቅና ሳምንት ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኮቪድ-19 ወረርሽኝን በመከላከልና መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን በመስጠት አስተዋፅኦ ላበረከቱ የጤና ባለሙያዎችና የክብካቤ ሰራተኞች የምስጋናና እውቅና ሳምንት እንደሚካሄድ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የእውቅና ሳምንቱ ከሐምሌ 11…

የኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት መዋቅራዊ ለውጥ ይፋ ማድረጊያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት መዋቅራዊ ለውጥ ይፋ ማድረጊያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የብሄራዊ የበላይ አስተባባሪዎች፣ሚኒስትሮችና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት የምግብ ስርዓት የመስከረም…

ለሰራዊታችን የምናደርገውን ማንኛውንም ድጋፍ አጠናክረን እንቀጥላለን-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ የአቋም መግለጫ አውጥቷል፡፡ ሙሉ የአቋም መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ኢትዮጵያን የማፍረስ ቅዠት በኢትዮጵያውያን የጋራ ትብብር ይመክናል!…

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ 2013 ዓ.ም በጀት አመት ከ 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሀመድ እንዳሉት÷በ 2013 በጀት አመት…

በፈረንጆቹ 2021 የመጀመሪያ አጋማሽ የስደተኞች ሞት በእጥፍ ጨምሯል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2021 የመጀመሪያ አጋማሽ አመት ለህልፈት የተዳረጉ ስደተኞች ቁጥር በእጥፍ መጨመሩን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አስታወቀ፡፡ በፈረንጆቹ በተያዘው ዓመት የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ውስጥም ቢያንስ 1 ሺህ 146 ሰዎች…

ለ ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ሽልማት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለውሃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ የአቀባበልና የምስጋና መርሃ ግብር ተከናውኗል፡፡ በስነ ስርዓቱ ላይ ለዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ የተለያዩ ሽልማቶችና የታላቁ የህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያውያን…

በኦሮሚያ ክልል በአንድ ጀምበር 392 ሚሊየን ችግኞች ተተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የአንድ ጀምበር አረንጓዴ አሻራን የማሳረፍ መርሃ ግብር ተካሂዷል። በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብርም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል፡፡ በዚህም በአንድ ጀምበር…

ሃድያ ሆሳዕና ፌዴሬሽኑ ከሚሰጣችሁ ማናቸውም አገልግሎቶች ታገደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃድያ ሆሳዕና የእግርኳስ ቡድን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከሚሰጣችሁ ማናቸውም አገልግሎቶች መታገዱ ተገለፀ፡፡ ፌዴሬሽኑ 15 የሃዲያ ሆሳዕና ተጫዋቾች ከሚያዚያ ወር ጀምሮ እስከ ውል ማብቂያቸው ድረስ…

ኤጀንሲው ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጋራ ለመስራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን አማረና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማእከላዊ ሪጅን ምክትል ፕሬዚደንት…