ሕጻናትን ወደ ጦርነት የመማገድ የህወሃትን የወንጀል ድርጊት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንዲያወግዘው ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሃት ቡድን እየፈጸመ ያለውን ሕጻናትን በአደንዛዥ ዕጽ በማስከር ወደ ውጊያ የመማገድ ወንጀል ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊያወግዘው እንደሚገባ የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አመለከተ።
ዓለም አቀፍ…