Fana: At a Speed of Life!

የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት እና የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በሀረር ከተማ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በሀገሪ ከተማ ችግኝ ተክለዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ የሀረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ…

በመዲናዋ ሀሰተኛ ብር ሲያትሙ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ሀሰተኛ ብር ሲያትሙ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ በክፍለ ከተማው ሀሰተኛ ብር በማተም በሀገሪቱ ኢኮኖሚ፣ ፖለቲካ፣…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኞ ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሀምሌ 5 እስከ ሀምሌ7 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ ተገለፀ፡፡ በትምህርት ቢሮ የስርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ተቋማት ግንባታ ምክትል ቢሮ ሃላፊ አቶ ሀሰበላ አዜን…

በሰሜን ዕዝ የ6ኛ ሠርዶ ሜካናይዝድ ክ/ጦር የአየር መቃወሚያ ሻለቃ በህግ ማስከበሩ ሂደት ስኬታማ ግዳጅ ፈፅሟል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ዕዝ የ6ኛ ሠርዶ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር የአየር መቃወሚያ ሻለቃ በህግ ማስከበሩ ግዳጅ ስኬታማ ግዳጅ እንደፈጸመ ዋና አዛዥ ሻለቃ ጋሻው በቀለ ገለፁ። ሻለቃ ጋሻው ያረምንለት ፣ ያጨድንለት ፣ ትምህርት ቤት…

የማብሰያ ጊዜን የሚቀንስ ማብሰያ “ስቶቭ” እየተመረተ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የደገፈው ጀማሪ የቴክኖሎጂ ድርጅት የመብሰያ ጊዜን ከ6 ሰዓት ወደ አንድ ሰዓት የሚያወርድ "ስቶቭ” እያመረተ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ድርጅቱ ከቡና አተላና ገለባ፣ ከጫት ገረባ፣ ሳጋቱራና…

የፈጠራና የምርምር ስራዎችን ለማበረታታት የመጀመሪያ የሆነ ኮንቬንሽን እየተዘጋጀ ነዉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የፈጠራና የምርምር ስራዎችን ለማበረታታትና እዉቅና ለመስጠት የመጀመሪያ የሆነዉን የከፍተኛ ትምህርት ምርምርና ቴክኖሎጂ ኮንቬንሽን በአዲስ አበባ እያዘጋጀ ነዉ፡፡ ኮንቬንሽኑ ከሃምሌ 5 እስከ 8…

በሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ። ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው በሐምሌ ወር ከአውሮፕላን ነዳጅ ምርት ውጭ ያሉ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ…

በነገሌ ምርጫ ክልል ተቋርጦ የነበረው ምርጫ ዛሬ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገሌ ምርጫ ክልል ለህዝብ ተወካዮች እና ለክልል ምክር ቤቶች የሚወዳደሩ ዕጩዎች ምርጫ ዛሬ ጠዋት 12 ሰዓት ጀምሮ እየተካሄደ ነው። የነገሌ ምርጫ ክልል ማስተባበሪያ ኃላፊ አቶ አማኑኤል ብርሃኑ ከ150 በላይ…

በአውሮፓ ዋንጫ እንግሊዝና ጣሊያን ለፍጻሜ ደረሱ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትላንት ማምሻ በተደረገ ጨዋታ እንግሊዝ ዴንማርክን በማሸነፍ ለአውሮፓ ዋንጫ ፍፃሜ ማለፏን አረጋገጠች፡፡ ጨዋታው በመደበኛ ሰዓት በአንድ አቻ የተጠናቀቀ ሲሆን በተጨመረ 30 ደቂቃ እንግሊዝ አንድ ጎል በማከል 2 ለ 1 በሆነ ውጤት…

በደቡብ ክልል 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት የበጎ አድራጎት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው በክልሉ የክረምት ወራት የበጎ አድራጎት ስራን በዲላ ከተማ የአቅመ ደካማ ወገኖችን ቤት በማደስ አስጀምረዋል። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና ስራ…