የሀገር ውስጥ ዜና 2 ሺህ 631 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ Feven Bishaw Jul 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 2 ሺህ 631 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል። በዚህም በትናትናው ዕለት 2 ሺህ 631 ዜጎች ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኳታሩ ባላድና ኩባንያ በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት መሰማራት እንደሚፈልግ ገለጸ Feven Bishaw Jul 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኳታሩ ወተት እና የወተት ውጤቶች አምራች የሆነው ባላድና ኩባንያ በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት መሰማራት እንደሚፈልግ ገለጸ:: ኩባንያው በእንስሳት እርባታ፣ በወተትና የወተት ውጤቶች አመራረት፣ የምርት አስተሻሸግ ሂደትና ዘመናዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ይበልጣል በሱዳን ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከአለም የምግብ ፕሮግራም ዳይሬክተር ኤዲ ሮው ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ይበልጣል ስለ ትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በ800 ሚሊየን ብር ለሚገነባው የሐዋሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ልህቀት ማዕከል የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ Feven Bishaw Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ800 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው የሐዋሳ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ልህቀት ማዕከል የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ። የመሰረተ ድንጋዩን ያስቀመጡት የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሰላም የሚከፈል ማንኛውንም ነገር እንከፍላለን – ጠ/ሚ ዐቢይ Feven Bishaw Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰላም የሚከፈል ማንኛውንም ነገር እንከፍላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይአሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለምክር ቤት አባላት ለሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ኢትዮጵያ በሰላምና በትብብር መልማት ትፈልጋለች ብለዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና መሰጠት ተጀመረ Feven Bishaw Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች መሰጠት መጀመሩን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ለፈተናው 10 ሺህ 319 ወንድ እና 7 ሺህ 639 ሴት ተማሪዎች በድምሩ 17 ሺህ 958 የቀንና የማታ ተማሪዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ግድቡ የኢትዮጵያን የሀይል ችግር የሚፈታ፣ የሱዳንና የግብጽን ስጋት የሚቀንስ ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ Feven Bishaw Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የምንከተለው ሂደት የኢትዮጵያን የሀይል ችግር የሚፈታ፣ የሱዳን እና የግብጽን ስጋት የሚቀንስ እንዲሁም በጋራ የምናድግበት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከህዝብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ተመሪዎችን መቀበል ጀመረ Feven Bishaw Jul 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡለትን ከ3 ሺህ በላይ አዲስ ተመሪዎችን መቀበል ጀምሯል። ዩኒቨርሲቲው ዛሬ እና ነገ ተማሪዎችን እንደሚቀበልም አስታውቋል። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ሚኒስቴር ለብሔራዊ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መሳካት አስተዋጽዖ ላበረከቱ እውቅና ሰጠ Feven Bishaw Jul 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ለብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ኘሮግራም መሳካት አስተዋጽዖ ላበረከቱ ባለድርሻ አካላት እውቅና ሰጥቷል። ከኘሮግራም ቀረጻው ጀምሮ እስከ ትግበራው ተሳታፊ የነበሩ የፌዴራል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በግድቡ ዙሪያ አላስፈላጊ ጫና ለመፍጠር የሚደረገው ጥረት የሚፈለገውን ውጤት ሊያመጣ አይችልም-አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ Feven Bishaw Jul 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉሥልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ለሚገኙ የመገናኛ ብዙኃን የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ወንድም…