በኦሮሚያ ክልል በበጋ መስኖ የለማ ከ130 ሺህ ሄክታር በላይ የስንዴ ምርት መሰብሰብ ተጀመረ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በበጋ መስኖ የለማ ከ130 ሺህ ሄክታር በላይ የስንዴ ምርት የመሰብሰብ ስራ የተጀመረ ሲሆን በአማራ ክልል በመስኖ ልማት የተሸፈነው ሰንዴ ተሰፋ ሰጭ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በመጀመሪያው ዙር የበጋ መስኖ የስንዴ ልማት…