ኢትዮጵያ እና እስራኤል በፋርማሲዩቲካል እና አይሲቲ ዘርፍ በጋራ መስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ በኢትዮጵያ እና ብሩንዲ የእስራኤል አምባሳደር ራፋኤል ሞራቭ ጋር ሁለቱ ሀገራት በኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጅ እና በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ አብሮ መስራት በሚያስችላቸው…