የሀገር ውስጥ ዜና በሀዋሳ አሮጌ ገበያ የተነሳው የእሳት አደጋ በአንድ ሼድ ውስጥ የነበረ ሸቀጥን አወደመ Feven Bishaw Oct 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀዋሳ ከተማ አሮጌ ገበያ በተነሳ የእሳት አደጋ በአንድ ሼድ ውስጥ የነበረ ሸቀጥ ሙሉ በሙሉ መውደሙ ተገለፀ። የእሳት አደጋው ሌሊት 7 ሰዓት አካባቢ ባልታወቀ ምክንያት የተነሳ ሲሆን ÷በህብረተሰቡ እንዲሁም በፀጥታ ሀይሉ ርብርብ ቃጠሎውን…
የዜና ቪዲዮዎች ወንጪ ሀይቅ ላይ ጎጆ የቀለሱ ነፍሶች Feven Bishaw Oct 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=OuHovXVfN5A
የዜና ቪዲዮዎች በሩብ ዓመቱ በወጪ ንግድ ዘርፍ የተመዘገበው ውጤት Feven Bishaw Oct 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=H_2Sck6kOGI
ፋና 90 ሀገር አቀፍ ምርጫ እና የብልጽግና ፓርቲ ዝግጅት Feven Bishaw Oct 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=7hsD0bVRLmw
ፋና 90 የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የዝግጅት ስራዎች Feven Bishaw Oct 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=I5Z5_MBM1ko
የሀገር ውስጥ ዜና ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል ወደ መደበኛ አገልግሎት መመለሱ ተገለጸ Feven Bishaw Oct 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ዛሬ በአብዛኛው የሃገሪቱ ክፍል ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ሃይል ወደ መደበኛ አገልግሎት መመለሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን ከፋና…
የሀገር ውስጥ ዜና 536 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ4 ሰዎች ህይወት አልፏል Feven Bishaw Oct 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6 ሺህ 538 የላቦራቶሪ ምርመራ 536 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል ። በዚህም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 92 ሺህ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ በመጭው ሳምንት ይጀመራል Feven Bishaw Oct 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ በመጭው ሳምንት እንደሚጀመር የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ምዝገባው ከጥቅምት 16 እስከ 30 ቀን 2013 ዓ.ም በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚካሄድ ነው የትምህርት ሚኒስቴር…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ልደቱ አያሌው በቀረበባቸው ህገ መንግስቱን ለመናድ በማሰብ የሽግግር መንግስት ሰነድ በማዘጋጀት ወንጀል ክስ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያን አሰሙ Feven Bishaw Oct 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው በቀረበባቸው ህገ መንግስቱን ለመናድ በማሰብ የሽግግር መንግስት ሰነድ በማዘጋጀት ወንጀል ክስ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያን አሰሙ፡፡ ክሱ በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ምድብ ወንጀል ችሎት ዛሬ በንባብ ቀርቧል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ጥራታቸውን ያልጠበቁ የምግብ ምርቶች እና የሕክምና መሣሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ታገዱ Feven Bishaw Oct 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ጥራታቸውን ያልጠበቁ የምግብ ምርቶች እና የሕክምና መሣሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ መታገዳቸውን የኢትዮጵያ የምግብ እና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታወቀ። ጥራታቸውን ያልጠበቁ የምግብ ምርቶች…