Fana: At a Speed of Life!

በመጀመሪያው ሩብ ዓመት በወጪ ንግድ ዘርፍ ከታሰበው 95 በመቶው ተሳክቷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት በወጪ ንግድ ዘርፍ ከታሰበው 95 በመቶውን ማሳካት መቻሉን ንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የ10 ዓመት መሪ ልማት እቅድ ዝግጅት ምዕራፍ እና የ2013…

ባለስልጣኑ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 68 ኪሎ ሜትር ልዩ ልዩ መሠረተ ልማት ጥገና ስራዎችን አከናወነ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 68 ኪሎ ሜትር ልዩ ልዩ መሠረተ ልማት ጥገና ስራዎችን ማከናወኑን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ በሶስት ወራት ውስጥ የአስፋልት መንገድ ጥገና 5 ኪሎሜትር፣…

ሴቶች በሁሉም ዘርፍ ብቁ እንዲሆኑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሚና ከፍተኛ ነው – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች በሁሉም ዘርፍ ብቁ እንዲሆኑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሚና ከፍተኛ መሆኑን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲን ጎብኝተዋል፡፡…

በአማራ ክልል የወባ ሳምንት  እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ወባን ማጥፋት ከእኔ ይጀምራል በሚል መሪ ቃል የወባ ሳምንት እየተከበረ ነው፡፡ ሳምንቱ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥቅምት 27 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ነው የሚከበረው፡፡ የወባ ሳምንቱን አስመልክቶ የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር…

አየር መንገዱ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል የሚያገለግሉ ሄሊኮፕተሮችን እየገጣጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል ከውጭ የመጡ ሄሊኮፕተሮችን እየገጣጠ ነው፡፡ አየር መንገዱ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለበረሀ አንበጣ ማጥፊያነት ኬሚካል ርጭት የሚያገለግሉ ሶስት ሄሊኮፕተሮችን ማጓጓዙ ታውቋል፡፡…

በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የተከሰተ የአንበጣ መንጋ 12 ሺህ ሄክታር የደረሰ ሰብል አወደመ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የአንበጣ መንጋ ተከስቶ በሰብል ከተሸፈነው 48 ሺህ 700 ሄክታር መሬት ውስጥ 12 ሺህ ሄክታር የደረሰ ሰብልን ማውደሙ ተገለፀ፡፡ መንጋው በወረዳው 27 ቀበሌዎች በሰብል…

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ከሚገኙት የኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ሃም ሳንግ ውክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ አቶ ገዱ ኢትዮጵያ እና ኮሪያ ያላቸው ግንኙነት በሀሉም መስክ ጠንካራ…