Fana: At a Speed of Life!

በ24 ሰዓታት 1ሺህ 38 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ13 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 17 ሺህ 323 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 38 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 27 ሺህ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በሸገርን ማስዋብ ስራ ላይ ለተሰማሩ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሸገርን ማስዋብ ስራ ላይ ለተሰማሩ አካላት ምስጋና አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ የከተማችን ገፅታ የላቀ ለውጥ እንዲያሳይ ላደረጉ እና ገንዘባቸውን፣ ጊዜያቸውን እና ጉልበታቸውን…

በ2012 በጀት ዓመት ከ15 ሺህ ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተጠናቀቀው የ2012 በጀት ዓመት 15 ሺህ 192 ነጥብ 11 ጊጋ ዋት ሰዓት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት መቻሉን የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈፃሚ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በፅህፈት ቤቱ የኃይል ማመንጫዎች…

በድሬዳዋ አስተዳደር “ምክንያት አልሆንም” የኮቪድ19 ወረርሽኝ መከላከል የንቅናቄና ምርመራ ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር “ምክንያት አልሆንም” የኮቪድ19 ወረርሽኝ መከላከል የንቅናቄና ምርመራ ዘመቻ ተጀመረ፡፡ ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስተባባሪነት “ምክንያት አልሆንም” የኮቪድ19 የማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄና ምርመራ ዘመቻ…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ”ማስክ ኢትዮጵያ” ዘመቻ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ኢትዮጵያ በዓለም የጤና ድርጅት የተጀመረውን የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛን የሚያስተዋውቀውን ዘመቻ መቀላቀሏን አስታወቁ፡፡   ዘመቻውን “ማስክ ኢትዮጵያ” በሚል መቀላቀሏን አስታውቀዋል፡፡  …

ለማህበራዊ ችግሮች ዕልባት በመስጠት በሃገር ውስጥም ሆነ በውጭ ለሚገኙ ዜጎች የስራ ዋስትናን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው-የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስር ለሰደዱ ማህበራዊ ችግሮች ዕልባት በመስጠት በሃገር ውስጥም ሆነ በውጭ ለሚገኙ ዜጎች የስራ ዋስትናን ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የቀጣዮቹን አስር አመታት ዕቅድ መነሻ ያደረገ…

በባህር ዳር ከተማ ለኮሮና ቫይረስ መከላከል የተሰጠው ትኩረት አናሳ መሆን የቫይረሱ ስርጭት እንዲጨምር እያደረገው ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባህርዳር ከተማ ለኮሮና ቫይረስ መከላከል የተሰጠው ትኩረት አናሳ መሆን የቫይረሱ ስርጭት እንዲጨምር እያደረገው መሆኑ ተገለፀ፡፡ የከተማዋ ምክትል ከንቲባ አቶ አማረ አለሙ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት የቫይረሱን ስርጭት…

እንግሊዝ ከፈረንሳይ እና ከኔዘርላንድስ የሚገቡ ሰዎችን ለ14 ቀናት ወደ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ ልታስገድድ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እንግሊዝ ከፈረንሳይ እና ከኔዘርላንድስ የሚገቡ ሰዎችን ለ14 ቀናት ወደ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ ልታስገድድ ነው፡፡ ሃገሪቱ ይህን የምታደርገው ከነገ ጀምሮ መሆኑን አስታውቃለች፡፡ ራሳቸውን የማያገሉ ሰዎች ላይም ቅጣት እንደምትጥል…