Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ በሚገኙ 13 ዋና ዋና መንገዶች ላይ የፀረ ተዋህስ መድሃኒት ርጭት ተከናወነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በሚገኙ 13 ዋና ዋና መንገዶች ላይ የፀረ ተዋህስ መድሃኒት ርጭት ስራ ተከናወነ፡፡   የፀረ ተሃዋሲያን ርጭት ተግባሩ ዋና ዋና መንገዶችን ከተሃዋስያን ነፃ ከማድረግ ባለፈ የከተማው ነዋሪዎች ለሁኔታው አሳሳቢነት…