የሰራተኛውንና የስራ አመራሩን ከኮሮና ቫይረስ መከላከል የሚያስችል የስራ ቦታ ምላሽ ፕሮቶኮል ወጣ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰራተኛውንና የስራ አመራሩን ከኮሮና ቫይረስ ለመከላከል የሚያስችል የስራ ቦታ ምላሽ ፕሮቶኮል ወጣ።
የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በፍጥነት እየተስፋፋ በመጣው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት የአሰሪና ሰራተኛ ግንኙነቱን…