Fana: At a Speed of Life!

የፋይዳ መታወቂያን ተደራሽነትና አገልግሎት ይበልጥ ለማስፋት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ተደራሽነትና አገልግሎት ይበልጥ ለማስፋት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡ በፕሮግራሙ የሳይበር ደህንነት ዳይሬክተር ካሳዬ ታፈሰ (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የባዮሜትሪክ መረጃዎችን…

ለኢትዮጵያ ብልጽግና ወሳኝ የሆኑት መፍጠን፣ መፍጠር፣ ማብዛትና ማጥራት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ መፍጠን፣ መፍጠር፣ ማብዛት እና ማጥራት የሚሉ ወሳኝ መንገዶችን ይከተላል። የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) እንደሚሉት፥ የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ…

የፋይዳ መታወቂያ መተማመንን መፍጠሪያ ነው – አቶ ዮዳሄ አርዓያሥላሴ

አዲስ አበባ፣ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመላ ሀገሪቱ ከ29 ሚሊየን በላይ ዜጎች የፋይዳ መታወቂያ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አሉ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዮዳሄ አርዓያሥላሴ። ዋና ዳይሬክተሩ ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ አንድ ሰው አንድ ማንነት…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፖሊዮ ክትባት ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 4ኛው ዙር ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ በዘመቻ መልክ ይሰጣል አለ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አጉኔ አሾሌ እንዳሉት ÷ ክትባቱ ከታሕሳስ 3 እስከ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ነው…

የኢነርጂ መሠረተ ልማት ለአፍሪካ ሁለንተናዊ ዕድገት ወሳኝ ነው – ኮሚሽነር ሌራቶ ማታ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢነርጂ መሠረተ ልማት ለአፍሪካ ሁለንተናዊ ዕድገት ወሳኝ ነው አሉ የአፍሪካ ኢነርጂና መሰረተ ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌራቶ ማታ። የመጀመሪያው የአፍሪካ ኢነርጂ ኢፊሸንሲ ጉባኤ በአዲስ አበባ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል። በመድረኩ…

ኢትዮጵያ በኢነርጂ ዘርፍ ለአህጉሪቱ ዘላቂ ዕድገት በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ ናት – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ኢትዮጵያ በኢነርጂ ዘርፍ ለአፍሪካ ዘላቂ ዕድገት በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ ናት አሉ፡፡ የመጀመሪያው የአፍሪካ…

‎ለኢንዱስትሪው ዘርፍ እድገት አስተዋጽኦ በማድረግ ላይ የሚገኘው ተቋም…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፍላጎትን ማዕከል ያደረገ የትምህርት ሞዴል በመጠቀም በምርምር፣ የሰው ኃይል በማብቃትና በቴክኖሎጂ ልማት ለዘርፉ እድገት ከፍተኛ ሚና እየተወጣሁ ነው አለ የኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት፡፡ የኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂና…

መድረኩ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በተሻሻለ የሥራ ባህል መትጋት እንደሚገባ መግባባት የተፈጠረበት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ ሲካሄድ የቆየው የአመራሮች ስልጠና መድረክ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በተሻሻለ የሥራ ባህል መትጋት እንደሚገባ መግባባት የተፈጠረበት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ “በመደመር መንግስት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ…

ኅብረ ብሔራዊነታችንን ለብሔራዊ ጥቅማችን ማዋል አለብን – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ኅብረ ብሔራዊነታችንን ለብሔራዊ ጥቅማችን ማዋል አለብን አሉ፡፡ 20ኛውን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው "የኢትዮጵያውያን የምክክር ቀን" ሲምፖዚየም በሆሳዕና ከተማ…

ለነዋሪዎቹ የጋራ መገልገያ መሰረተ ልማቶች መሟላታቸውን ተመልክተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የፒያሳ ነዋሪዎች በገቡበት መንደር የጋራ መገልገያ መሰረተ ልማቶች መሟላታቸውን ተመልክተናል አሉ፡፡ ከንቲባዋ በዛሬው ዕለት በበንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ በመገኘት የፒያሳ ነዋሪዎችን መጎብኘታቸውን…