በክልሉ በአረንጓዴ ዐሻራ ከ300 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዘንድሮው ክረምት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ300 ሚሊየን በላይ ችግኞችን መትከል የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፡፡
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት እንዳስታወቀው ÷ አረንጓዴ ዐሻራ በሁሉም መስክ ምርታማነትን…