Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ሰፊ ሥርዓታዊ ሽግግር አድርጋለች – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‌‎ባለፉት የለውጥ ዓመታት ኢትዮጵያ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ሰፊ ሥርዓታዊ ሽግግር አድርጋለች አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ''የማህበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ’’ በሚል…

መንግስት ለነዳጅ በወር 20 ቢሊየን ብር ድጎማ እያደረገ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ወራት ያጋጠመውን ዓለም አቀፍ የነዳጅ ችግር ለመፍታት መንግስት በወር 20 ቢሊየን ብር ድጎማ እያደረገ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተውን የጸጥታ ችግር ተከትሎ የተለያዩ ሀገራት አየር…

ከሸማችነት ወደ ምርታማነት …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የዜጎቿን ኑሮ ለማሻሻል በጀመረችው ጉዞ የከተማ ግብርና አዲስ ተስፋ ሆኖ ብቅ ብሏል። "ምግቤን ከጓሮዬ" ንቅናቄን ተከትሎ ከተሞች ፍጆታቸውን ሙሉ በሙሉ ከመሸመት በመላቀቅ የተወሰነውን ምርት አምርተው…

ኢትዮጵያ በሚገጥሟት ተግዳሮቶች ሳትገደብ ከሚገመተው በላይ በከፍተኛ ፍጥነት እየተገነባች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በሚገጥሟት ተግዳሮቶች ሳትገደብ ከሚገመተው በላይ በከፍተኛ ፍጥነት እየተገነባች ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የማህበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ" በሚል መሪ ሀሳብ በማህበራዊ ዘርፍ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአሶሳ ከተማ የተገነባውን የግራናይት ፋብሪካ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ የተገነባውን የግራናይት ፋብሪካ ጎብኝተዋል። ፋብሪካው እንደ ሀገር ለማዕድን ዘርፍ በተሰጠው ልዩ ትኩረት ግንባታው ተጠናቅቆ ከወራት በፊት ወደ ስራ መግባቱ…

በለውጡ ዓመታት ለባህልና ስፖርት ዘርፍ በተሰጠው ትኩረት ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት ለባህልና ስፖርት ዘርፍ በተሰጠው ትኩረት ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፡፡ “የማህበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ’’ በሚል መሪ ሐሳብ ባለፉት ዓመታት በማህበራዊ ዘርፍ የተመዘገቡ…

ከ26 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ሴቶችን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ተችሏል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት ከ26 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ተችሏል አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሯ “የማህበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ’’ በሚል መሪ ሐሳብ…

ኢንስቲትዩቱ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ ብሩህ ተስፋ ነው – ፕሬዚዳንት ዳንኤል ቻፖ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ ብሩህ ተስፋ ነው አሉ፡፡ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ፕሬዚዳንቱ ኢንስቲትዩቱን የጎበኙ ሲሆን፥…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት በማህበራዊ ዘርፍ ላይ ያተኮረ መድረክ እየተካሄደ ነው ‎

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በማህበራዊ ዘርፍ ተግባራት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ "የማህበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ ላይ በዘርፉ ባለፉት…

ነዋሪዎችን ከጤና መጓደልና ከአደጋ ስጋት የታደገው የወንዝ ዳርቻ ልማት…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተከናወነው የወንዝ ዳርቻ ልማት ለጤና ስጋት የነበሩ አከባቢዎችን ወደ ምቹ የመዝናኛ ቦታነት ተቀይረዋል፡፡ ከዚህ በፊት ለበርካታ ነዋሪዎች ንብረት እና ሕይወት መጥፋት ምክንያት የነበሩ ስፍራዎች አሁን ላይ በአረንጓዴ ልማት…