Fana: At a Speed of Life!

በባሮ ወንዝ ለስድስት ቀናት በልዩ ድምቀት የሚከበረው የጥምቀት በዓል …

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው ከተሞች መካከል ጋምቤላ አንዷ ናት፡፡ በከተማዋ ባሮ ወንዝ ላይ በጋምቤላና አካባቢው በሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት የሚከበረው ጥምቀት ትልቅ ሐይማኖታዊ…

የለውጡ መንግስት ቱሪዝምን እንደ አንድ የኢኮኖሚ መሰረት በመውሰድ በትጋት ሰርቷል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የለውጡ መንግስት ቱሪዝምን እንደ አንድ የኢኮኖሚ መሰረት በመውሰድ በትጋት ሰርቷል አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ ከለውጡ ጋር በመጣ…

የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለፌደራል ስርዓቱ መረጋገጥ ከፍ ያለ ሚና አለው – አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለፌደራል ስርዓቱ መረጋገጥ ከፍ ያለ ሚና እየተጫወተ ነው አሉ። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተከበረው 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ንቅናቄ በዛሬው ዕለት በሃድያ ዞን ተጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፣ በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ…

የጥምቀት በዓል በልዩ ድምቀት የሚከበርበት ደምበል ሃይቅ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ ከተማ የሚገኘው ደምበል ሃይቅ ለቱሪስት መስሕብነት ተመራጭ ከሆኑ ስፍራዎች በቀዳሚነት ይጠቀሳል። ሃይቁ የጥምቀት በዓል በመጣ ቁጥር ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ የሚደምቅ ሲሆን÷ በውስጡ ገሊላ፣ ደብረሲና፣…

የተፈጥሮ ሃብቶቻችንን ማልማት የሰርክ ተግባራችን መሆን አለበት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተፈጥሮ ሃብቶቻችንን በሁሉም መልክ ማልማት የሰርክ ተግባር ሊሆን ይገባል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የአካባቢ ጥበቃ ስርዓታችን ደካማ በመሆኑ በድጋሚ ለመተካት…

ባህላዊ እሴቶች ለሀገር ግንባታ ያላቸውን ሚና ለማጉላት እየተሰራ ነው – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ባህላዊ እሴቶች የወል እውነቶችና የብሔራዊ ትርክቶች መሠረት በመሆናቸው ለሀገር ግንባታ ያላቸውን ሚና ለማጉላት እየተሰራ ነው አሉ። የቤንች ዘመን መለወጫ በዓል "ቢስት ባር" በዛሬው ዕለት በሚዛን አማን…

በኦሮሚያ ክልል ከ263 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች የመሥሪያ ቦታ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት 263 ነጥብ 16 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች 143 ሺህ ሄክታር የመሥሪያ ቦታ ተሰጥቷል አለ የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ አሕመድ ኢድሪስ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥…

የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለውጭ ባለሃብቶች አመቺ የኢንቨስትመንት ስነምህዳር ፈጥሯል – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተግባራዊ ያደረገችው የኢኮኖሚ ማሻሻያ ለውጭ ባለሀብቶች አመቺ የኢንቨስትመንት ስነምህዳር ፈጥሯል አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)፡፡ ከ35 በላይ የጃፓን ኩባንያዎች የተውጣጡ ልዑካን የተሳተፉበት የኢትዮ-ጃፓን…

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ የአይችሉም ስብራቶችን የጠገነችበት ነው – እናትዓለም መለሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ የአይችሉም ስብራቶችን የጠገነችበት ነው አሉ በሚኒስትር ማዕረግ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ እናትዓለም መለሰ፡፡ ይህንን የገለጹት በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ውስጥ…