የልብ ህሙማንን ሕይወት ለመታደግ ከፋውንዴሽኑ ጋር ለመስራት ተስማምተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የልብ ህሙማንን ሕይወት ለመታደግ ከኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ጋር አብረን ለመስራት ተስማምተናል አሉ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የፋውንዴሽኑን መስራቾችና የበጎ…