Fana: At a Speed of Life!

የጋምቤላ ክልል የ2019 በጀት 18 ነጥብ 57 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ጉባኤ ለ2019 በጀት ዓመት የሥራ ማስፈጸሚያ የሚውል ከ18 ነጥብ 57 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸድቋል። ‎ ‎የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ ኡማን አሙሉ (ዶ/ር) እንዳሉት፥ በክልሉ ወጪዎችን በራስ የገቢ…

የሀገር ሉዓላዊነትና የቀጣናው የሰላም ዋስትና

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የሀገርን ሉዓላዊነት እና የሕዝቦችን ደህንነት ከማስጠበቅ ባሻገር፤ የቀጣናውና የመላው አፍሪካ አህጉር የሰላምና ደህንነት ዋስትና ሆኖ የዘለቀ ታላቅ ተቋም ነው። በታሪክ አጋጣሚዎች ሁሉ የሀገርን ህልውና ያስከበረው ይህ…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ ሠላምና መረጋጋት ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች ነው – አሜሪካ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ ሠላምና መረጋጋት ኢትዮጵያ ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች ነው አሉ የአሜሪካ መከላከያ ልዑካን፡፡ መነሻውን ከሮድ አይላንድ ያደረገው የአሜሪካ መከላከያ ቡድን በኢትዮጵያ መከላከያ ሠላም ማስከበር ማዕከል ሥልጠና መስጠት…

የሀገር ሉዓላዊነትና የልማት ዘብ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የሀገርን ሉዓላዊነትና የሕዝብን ደህንነት የመጠበቅ ታላቅ ሀገራዊ ኃላፊነት የተጣለበት የሰላምና የአይነኬነት አምድ ነው፡፡ የሰራዊቱ ሚና ዳር ድንበርን ከማስከበርና ሰላምን ከመጠበቅ ባሻገር ለሀገሪቱ አጠቃላይ ኢኮኖሚያዊ…

ሀገራዊ ምክክሩ የኢትዮጵያን የውስጥ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፣ የአፍሪካን ቀንድ የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚወስን ታላቅ ታሪካዊ ክስተት ነው

የአፍሪካ ቀንድ በጂኦፖለቲካዊ አቀማመጡ፣ በተፈጥሮ ሀብቱና በሕዝብ ቁጥሩ ከፍተኛ እምቅ አቅም ያለው ቀጣና ነው፡፡ ይህ ቀጣና በተደጋጋሚ ግጭቶች፣ በፖለቲካዊ አለመረጋጋትና በኢኮኖሚ ፈተናዎች ሲታመስ ቆይቷል። በዚህ ስልታዊ ቀጣና ውስጥ ሁለንተናዊ ማዕከላዊ ስፍራ የምትይዘው ኢትዮጵያ፣…

የኢትዮጵያን የባህር በር ባለቤትነት ማረጋገጥ ለቀጣናው የጋራ ብልጽግና መሰረት ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ130 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ያላትና በፍጥነት በማደግ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ የባህር በር የማግኘት ጥያቄዋ በምኞት ብቻ የሚቀር አይደለም። ኢኮኖሚና መጻዒ ዕድል ሁልጊዜም የተሳሰሩ በመሆናቸው የባህር በር ወሳኝና አስገዳጅ ጉዳይ ነው።…

የካይሮ የጥፋት ተልዕኮ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሌሎች ሀገራት ጥፋት ላይ ጥቅምን ለማስከበር የሚታትረው የካይሮ የጥፋት ተልዕኮ ከአፍሪካ ቀንድ ትርምስ ጀርባ የሴራ መረቡን ዘርግቶ ደም ማቃባት ከጀመረ ዓመታትን ቆጥሯል። የካይሮ የጥፋት ተልዕኮ መነሻው ምክንያታዊ ያልሆነ ግትርነት መዳረሻው ደግሞ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ድምፅ የሆነችባቸው የብሪክስ መድረኮች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት በተደረጉ የብሪክስ መድረኮች አፍሪካውያን በዓለም አቀፍ ተቋማት እውነተኛ ውክልና እንዲኖራቸው እየሞገተች ትገኛለች፡፡ ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2023 በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው 15ኛው የብሪክስ ጉባኤ አባል ሆና…

የኢትዮጵያ የዲጂታላይዜሽን ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት መሪነት ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂን ከኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ በማድረግ ዓለምን በፍጥነት እየቀየረ ያለውን የዲጂታላይዜሽን ሥርዓት እየገነባች ትገኛለች። ለዘርፉ በተሰጠው ልዩ ትኩረት በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ እመርታ…

ኢትዮጵያ ስብራቶቿን በምክክሩ አክማ ለማዳን ዝግጅቷን እየጨረሰች ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ በርካታ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና መዋቅራዊ ስብራቶችን አሳልፋለች። እነዚህን የረጅም ዘመናት ውስብስብ ችግሮች በዘላቂነት ለማከም እና የጋራ ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር እየተካሄደ ያለው ሁሉን አካታች ሀገራዊ ምክክር ዋነኛ መፍትሄ…