Fana: At a Speed of Life!

ብሪኤግዚት የብሪታኒያ ጠቅላላ ምርት 8 በመቶ እንዲቀነስ ማድረጉን ጥናት አመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት መውጣቷን ተከትሎ ዓመታዊ ጥቅል ምርቷ እስከ 8 በመቶ መቀነሱን ጥናቶች አመላከቱ፡፡ የዩኬ ማዕከላዊ ባንክ የኢኮኖሚ ባለሙያን ጨምሮ አምስት የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይፋ ባደረጉት ጥናት መሰረት ብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት…

የታዳጊ ሀገራትን ተሳትፎ የሚያረጋግጥ ፍትሃዊ የዓለም ሥርዓት እንዲኖር በጋራ እንሰራለን – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የታዳጊ ሀገራትን ተሳትፎ የሚያረጋግጥ ፍትሃዊና አካታች የዓለም ሥርዓት እንዲኖር በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ ናት አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ በሚገኘው 7ኛው የአፍሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት…

የቡና ምርትን በጥራትና በብዛት ለማቅረብ የተጀመረው ጥረት መጠናከር አለበት – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና ምርትን በጥራትና በብዛት ለማቅረብ የተጀመረው ጥረት መጠናከር አለበት አሉ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች፣ ቡና አምራቾች፣…

ኢትዮጵያ በቡና ዘርፍ ታሪካዊ ስኬት እያስመዘገበች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቡና ዘርፍ እያስመዘገበች ያለው ስኬት ታሪካዊ እና ግዙፍ የኢኮኖሚ አቅምን የፈጠረ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች፣ ቡና አምራቾች፣ ላኪዎች እና የዘርፉ ባለድርሻዎች በተገኙበት…

ኢትዮጵያ ዲጂታል ክህሎትን በመገንባት ተወዳዳሪነትን እየፈጠረች ነው – የተባበሩት መንግስታት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ዲጂታል ክህሎትን በመገንባት ተወዳዳሪነትን እየፈጠረች ነው አሉ የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) የኢትዮጵያ ተወካይ ሳሙኤል ዶ። የፖሊሲ እና የቁጥጥር ስምምነት ለአነስተኛና መካከለኛ የንግድ ተቋማት ተወዳዳሪነት፥…

ለኢትዮጵያ የአህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራ ውጤታማነት በቅንጅት መስራት ይገባል – የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራ ውጤታማ በማድረግ በአህጉሪቱ ገበያ ያላትን ተወዳዳሪነት ለማሳደግ በቅንጅት መስራት አስፈላጊ ነው አሉ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ና የተባበሩት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት እያደረጉ ከሚገኙት የሲንጋፖር ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥…

አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም ትብብር ዙሪያ ከሀገሪቱ አምባሳደር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በኢትዮጵያ ከዩናይትድ ኪንግደም አምባሳደር ዳረን ዌልች ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ አደም ፋራህ በማህበራዊ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ከኤቨርተን…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ12ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ከኤቨርተን ዛሬ ምሽት ይጫወታሉ። ሁለቱ ክለቦች በፕሪሚየር ሊጉ እርስ በርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች ማንቼስተር ዩናይትድ አራት ጊዜ ሲያሸንፍ፥ በአንዱ…

በኦሮሚያ ክልል የተፈጥሮ እና የሰው ሀብትን በማቀናጀት ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አወሉ አብዲ በክልሉ የተፈጥሮ እና የሰው ሀብትን በማቀናጀት ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ። በዛሬው እለት በክልሉ ጅማ ዞን ዴዶ ወረዳ የበጋ መስኖ ስንዴ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተከናውኗል።…