Fana: At a Speed of Life!

አፍሪካ የኢኮኖሚ ችግሮችን ለመፍታት አኅጉራዊ የፋይናንስ ተቋም ያስፈልጋታል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የሚጋሩትን የኢኮኖሚና የፋይናንስ ችግር ለመፍታት አኅጉራዊ የፋይናንስ ተቋም መመስረት ያስፈልጋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ በሳዑዲ አረቢያ እና በዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ)…

የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባና በ39ኛው የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ እየገቡ ይገኛሉ፡፡ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ከገቡ ሚኒስትሮች መካከል የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ…

በመጪው ምርጫ የሴቶችና የአካል ጉዳተኞችን ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሴቶች፣ አካል ጉዳተኞችና አረጋውያንን ተሳትፎ ትርጉም ባለው ደረጃ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፡፡ በሴቶችና ወጣቶች የምርጫ ተሳትፎና በማህበራዊ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቅድመና ድህረ ወሊድ አገልግሎት መጠናከር በጤና ተቋም የሚወልዱ እናቶችን ቁጥር አሳድጓል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቅድመ ወሊድና ድህረ ወሊድ አገልግሎት መጠናከር በጤና ተቋም የሚወልዱ እናቶችን ቁጥር አሳድጓል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ። "ፈጠራና ዘላቂ ፋይናንስ ለጤናማ እናትነት" በሚል መሪ ሀሳብ የጤናማ እናትነት ወር በክልሉ ቡታጅራ…

በ24 ሰዓት የሥራ ባሕል የመዲናዋ የኮሪደር ልማት ሥራ እየተፋጠነ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማዋ የ24 ሰዓት የሥራ ባሕል የኮሪደር ልማት ሥራ በፍጥነት እየተከናወነ ነው አሉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በኮሪደር ልማት ስራ ሳምንቱን ሙሉ ለ24…

የአርሶ አደሩ የመበልጸግ ሂደት ላይ አስተዋፅኦ ማበርከት የጀመረው የገጠር ኮሪደር ልማት

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተሰራው የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራ የአርሶ አደሩ የመበልጸግ ሂደት ላይ አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘሪሁን እሸቱ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ የገጠር ኮሪደር ልማት…

የሌማት ትሩፋት ዘላቂ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ተደማሪ አቅም ሆኗል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ዘላቂ የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ፖሊሲ ትግበራ ተደማሪ አቅም ሆኗል አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የሌማት ትሩፋት መንግስት…

አፋሕድ ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አጀንዳ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) አመራርና አባላት ሊታዩልን ይገባል ያሏቸውን አጀንዳዎች ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረክበዋል፡፡ በአማራ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የአፋሕድ አመራርና አባላት በቅርቡ የሠላም አማራጭን በመከተል…

የተባበሩት መንግስታት የኢትዮጵያን የቱሪዝም ልማት ስራዎች አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የኢኮ-ቱሪዝም መዳረሻዎችን ለማስፋት ያከናወነቻቸው የቱሪዝም ልማት ስራዎች የሚደነቁ ናቸው አለ የተባበሩት መንግስታት የቱሪዝም ተቋም፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ዱባይ እየተካሄደ ከሚገኘው የዓለም መንግስታት…

የኢትዮ ኬንያ የመከላከያ የጋራ ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኬንያ ናይሮቢ ላለፉት ሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ እና ኬንያ የሁለትዮሽ የመከላከያ የጋራ ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቅቋል። ስብሰባው የሁለቱ ሀገራት መከላከያ የመግባቢያ ስምምነት ከተፈረመ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የተካሄደ መደበኛ ስብሰባ ነው።…