Fana: At a Speed of Life!

በቤልግሬድ የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልኡካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ የቤት ውስጥ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልኡካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ። የልዑካን ቡድኑ ዛሬ ጠዋት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስም የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳ እና…

ጨፌ ኦሮሚያ የተለያዩ አዋጆች እና ደንቦች ላይ ውይይት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ በሁለተኛ ቀን ጉባኤው የተለያዩ አዋጆች እና ደንቦች ላይ ውይይት እያደረገ ነው፡፡ የጨፌው አባላት የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ልማት ድርጅት አስተዳደርን ለመደንገግ የወጣ አዋጅ፣'የቡሳ ጎኖፋ' ባህላዊ የመረዳዳት ባህልን የሚያጠናክር…

ኢትዮጵያውያን ኤች አር 6600ና ኤስ 3199 የተባሉት አደገኛ ረቂቅ ህጎች እንዳይጸድቁ ሰፊ ዘመቻ እንዲያደርጉ አቶ ደመቀ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው አሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ ወገኖች በአሜሪካ ምክር ቤቶች በኢትዮጵያ ላይ ለማሳለፍ የታቀዱት እጅግ አደገኛ ረቂቅ ህጎች እንዳይጸድቁ ከፍተኛ ዘመቻ እንዲያደርጉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮነን…

በዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ 4ኛ የወርቅ ሜዳሊያዋን በሳሙኤል ተፈራ አግኝታለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልግሬድ 2022 የዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር በመጨረሻው ቀን ከምሽቱ 2፡35 ላይ በተካሄደው የ1 ሺህ 500 ሜትር የወንዶች ፍፃሜ ሩጫ ሳሙኤል ተፈራ አንደኛ በመውጣት ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝቷል። ቀደም ብሎ…

በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንድ እስከ ሶስት በመውጣት ድል ተቀዳጁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልግሬድ በ18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ምሽት 4:35 ላይ በሴቶች ምድብ የተደረገው የ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንድ እስከ ሶስት በመውጣት ድል ተቀዳጅተዋል። በ1 ሺህ 500 ሜትር…

በቤልግሬድ የዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ በለምለም ሀይሉ የመጀመሪያዋን ወርቅ አገኘች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልግሬድ 2022 የዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ በለምለም ሀይሉ የመጀመሪያውን ወርቅ አግኝታለች። ማምሻውን በተካሄደ የ3 ሺህ ሜትር የቤት ውስጥ ሩጫ ለምለም ሀይሉ 8:41.82 በሆነ ሰዓት በመግባት አንደኛ በመሆን ወርቅ…

የጭነት አግልግሎትን ያቀላጥፋል ተብሎ የታመነለት ‘ዚትራክ’ የተሰኘ መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የጭነት አግልግሎትን ያቀላጥፋል የተባለ ‘ዚትራክ’ የተሰኘ መተግበሪያ ይፋ ሆነ፡፡ መተግበሪያው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር  በለጠ ሞላ፣ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛውእና የዚ…

የቻይናና ሩሲያ ገዢ ፓርቲዎች ለብልፅግና ፓርቲ ስኬታማ ጉባኤን ተመኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ኮሚኒስት ፓርቲ እና የሩሲያው ዩናይትድ ራሺያ ፓርቲ ትናንት አንደኛ ድርጅታዊ ጉባኤውን ለጀመረው ብልፅግና ፓርቲ የተሳካ ጉባኤን ተመኙ። የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ማእከላዊ ኮሚቴ ለፓርቲው በላከው መልዕክት ለጉባኤው ስኬት ምኞቱን ገልጿል።…

ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የተሳተፉበት ‘ኤችአር 6600’ ረቂቅ ሕግን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የተሳተፉበት ‘ኤችአር 6600’ ረቂቅ ሕግን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በአሜሪካ ኒውጀርዚ ግዛት ተካሄደ፡፡ ሰልፉ የተካሄደው ሕጉን ባረቀቁት የኒው ጀርዚ የኮንግረስ አባል ቲም ማሊኖውስኪ የሚሰሩበት ቢሮ ፊት ለፊት ሲሆን…

የብልፅግና ፓርቲ በሚያደርገው አንደኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ላይ ለመታደም የኡጋንዳና ቱርክ እህት ፓርቲዎች ልዑካን አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ በሚያደርገው አንደኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ላይ ለመታደም የኡጋንዳና ቱርክ እህት ፓርቲዎች ልዑካን አዲስ አበባ ገብተዋል። ከዛሬ ጀምሮ በሚደርገው አንደኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ላይ ለመታደም የኡጋንዳው ናሽናል ሬሲስታንስ ፓርቲ ምክትል…