Fana: At a Speed of Life!

የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከትን ከ30 ዓመታት በላይ የመሩት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም ዐረፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከትን ከ30 ዓመታት በላይ የመሩት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም ዐረፉ። ብፁዕነታቸው ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው ዕለት ዐርፈዋል። ብፁዕ አቡነ…

በኢትዮጵያና ሱዳን ተጐራባች ክልሎች መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር በሚረዱ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የፌደራል አስተዳደር ሚኒስትር ቡሲና ኢብራሂም ዲናር ጋር ዛሬ በፅህፈት ቤታቸው ተገናኝተው በኢትዮጵያ እና በሱዳን ተጐራባች ክልሎች መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር በሚረዱ…

በምስራቅ ሐረርጌ በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ87 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ87 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ። በዞኑ ቀርሣ ወረዳ በጊዚያዊ የመቆጣጠሪያ ኬላ የካቲት 27 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት አካባቢ በተደረገ ፍተሻ…

ከተማ አስተዳደሩ ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባቸውን የመንገድ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባቸውን የመንገድ ፕሮጀክቶች ተመረቁ፡፡   ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አጠቃላይ ፕሮጀክቶቹን በመምራት የተመረቀ ሲሆን፥ የአዲስ አበባ ምክር ቤት አፈ…

ንግድ ባንክ እስከ መጋቢት 2 መረጃዎችን ወቅታዊ ያላደረጉ ደንበኞች ማንኛውንም የባንክ አገልግሎት እንደማያገኙ አስታወቀ

ንግድ ባንክ እስከ መጋቢት 2 መረጃዎችን ወቅታዊ ያላደረጉ ደንበኞች ማንኛውንም የባንክ አገልግሎት እንደማያገኙ አስታወ አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መረጃዎችን ወቅታዊ ያላደረጉ ደንበኞች እስከ አርብ መጋቢት 2 ቀን 2014 ብቻ ወደ ማንኛውም የባንኩ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ በማረፋቸው ሀዘን እንደተሰማቸው ገለፁ። ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባወጡት መግለጫ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ በማረፋቸው የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ በማረፋቸው ጥልቅ ኀዘን እንደተሰማቸው ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህብራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባወጡት መግለጫ፥…

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አረፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አረፉ። ቅዱስነታቸው በህክምና ሲረዱ ቆይተው ትናንት ምሽቱን አርፈዋል።

በዩክሬን ቀውስ ውስጥ ሁሉም ወገኖች ግጭትን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣የካቲት 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በዩክሬን ቀውስ ውስጥ ሁሉም ወገኖች ግጭትን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጠየቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዩክሬን የተፈጠረውን ቀውስ አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ በቅርቡ ካለፈችበት ጦርነት…

የኢትዮጵያ ቀን በዱባይ ኤክስፖ 2020 ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀን በዱባይ ኤክስፖ 2020 ተከበረ፡፡ በመርሃ ግብሩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ ሚኒስትሮች፣ የዱባይ ኤክስፖ 2020 ከፍተኛ አመራሮቸና ከተለያዩ የአረብ ኢሚሬቶች ከተሞች የመጡ ኢትዮጵያውያን እና…