በማእድን ዘርፍ የሰለጠነ የሰው ሃይል በመፍጠር ዙሪያ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘርፉ የሰለጠነ የሰው ሃይል በመፍጠር ዙሪያ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እና በኢንደስትሪው ትስስር ዙሪያ የማእድን ሚኒስቴር ያዘጋጀው ምክክር ተጀምሯል።
የዘርፉ ምሁራን እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶች የተገኙበትን ይህንኑ ምክክር…