Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን 5 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የእንሰሳት መኖ በድርቅ ለተጎዱ የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ግምቱ 5 ሚሊዮን ብር የሆነ የእንሰሳት መኖ በድርቅ ለተጎዱ የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች ድጋፍ አደረገ። የእንስሳት መኖ ድጋፉ ከዞኑ አርሶ አደሮች የተሰባሰበ መሆኑን የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ሲሳይ ወልደአማኑኤል ለፋና…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከተማ አቀፍ የፅዳት ንቅናቄን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክ/ከተማ በመገኘት ከተማ አቀፍ የፅዳት ንቅናቄውን አስጀመሩ፡፡ እንደሚታወቀው ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ 35ኛውን የአፍሪካ ጉባኤ መሰረት በማድረግ የፅዳት ዘመቻ በመላው ከተማይቱ እንደሚካሄድ ጥሪ ማስተላለፋቸው…

በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚገኘው የኢትዮጵያ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች የልዑካን ቡድን  የዱባይ 2020 ኤክስፖን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ጥር 21፣2014 (ኤፍ ቢሲ)  በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ይፋዊ ጉብኝት እያደረገ ያለው የኢትዮጵያ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች የልዑካን ቡድን  የዱባይ 2020 ኤክስፖን ጎብኝቷል። የልዑካን ቡድኑ በኤክስፖው  የኢትዮጵያ እልፍኝ (Pavilion ) እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶቾ  ማሳያ…

ሽብርተኛው ህወሃት ለሚያደርገው ትንኮሳ የመከላከያ ሰራዊትና የክልል ጸጥታ ሃይሎች እርምጃ የሚወስዱበት አቅጣጫ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ሽብርተኛው የህወሃት ቡድን ለሚያደርገው ትንኮሳ የመከላከያ ሰራዊትና የክልል ጸጥታ ሃይሎች በጥናት ላይ ተመስርተው እርምጃ የሚወስዱበት አቅጣጫ ተቀመጠ። በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተመራው የፌደራል ጸጥታ ምክር ቤትና የክልል ርእሳነ…

ምክር ቤቱ የቀረበለትን የፌደራል መንግስት 122 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበለትን የፌደራል መንግስት 122 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ ። ተጨማሪ በጀቱ ለሀገር ደህንነት ማስጠበቂያ፣ ለሰብአዊ እርዳታ፣ በጦርነትና ግጭቶች ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ማቋቋሚያ እንዲሁም ለሌሎች…

አቶ ደመቀ መኮንን ከስዊድን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከስዊድን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አን ሊንዲ ጋር በሁለትዮሽ እና ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮችን በተመለከተ የስልክ ውይይት አካሂደዋል። በወቅቱም አቶ ደመቀ መኮንን መንግስት በወሰዳቸው…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ዛሬ ተወያይተዋል። የሁለቱ ሀገራት ሚኒስትሮች ሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉበት ጉዳይ እና በኢትዮጵያ ወቅታዊ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቋርጦት የነበረውን የዱባይ በረራ የፊታችን ቅዳሜ እንደሚጀምር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቋርጦት የነበረውን የዱባይ በረራ የፊታችን ቅዳሜ እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ቀጥታ ወደ አገሯ የሚደረጉ በረራዎችን…

ኤፍ ኤች ኢትዮጵያ የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት በአማራ ክልል  የ6 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክቶች ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤፍ ኤች ኢትዮጵያ የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት በአሜሪካው ተራድኦ ድርጅት እገዛ በአማራ ክልል ለአምስት ዓመታት የሚቆይ የ6 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክቶች ከፈፃሚ አካላት ጋር ተፈራረመ። ድርጅቱ ባለፉት አምስት ዓመታት በነበረው ፕሮግራም በተለያዩ ዘርፎች…

የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ ኢትዮጵያ ፈተናዎቿን በድል ተሻግራ ችግሯን በራሷ ፈታ ወደፊት የቀጠለች መሆኑን የምናሳይበት ነው – መንግስት

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚካሄደው 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ኢትዮጵያ ፈተናዎቿን በድል ተሻግራ በቁርጥ ቀን ልጆቿ ችግሯን በራሷ ፈታ ወደፊት የቀጠለች መሆኑን የምናሳይበት መሆኑን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ።  …