Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለምስኪኗ እናት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራት ልጆችን ያለአባት እያሳደገች ለምትገኘው እናት የተለያዩ ድጋፎችን አድርጓል፡፡ ፋና ዲጂታል ታሕሣሥ 24 ቀን 2017 ዓ.ም “ከሕመም ጋር አራት ልጆችን ያለአባት የማሳደግ የእናትነት ብርቱ ፈተና …” በሚል ዘገባ…

ከውጭ ባንኮች ጋር ለመወዳደር እየተዘጋጁ መሆኑን ባንኮች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከውጭ ከሚገቡ ባንኮች ጋር ለመወዳደር አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የሀገር ውስጥ ባንኮች አስታወቁ፡፡ የውጭ ባንኮች በሀገር ውስጥ በዘርፉ እንዲሰማሩ የሚፈቅደው የባንክ ሥራ አዋጅ በቅርቡ መጽደቁ ይታወቃል። ይህን ተከትሎም ፋና ዲጂታል…

በኦሮሚያ ክልል ከ10 ሚሊየን በላይ የመማሪያ መጻሕፍት ተሰራጩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል10 ሚሊየን በላይ አዳዲስ የመማሪያ መጻሕፍት ለተማሪዎች መሰራጨታቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በክልሉ የ1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ተማሪዎች…

በጎንደር ከ1 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ አዳሪ ት/ቤት ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለሚገነባው ዘመናዊ አዳሪ ት/ቤት 225 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡ የአደሪ ት/ቤቱ ግንባታ በሶስት ምዕራፍ የሚከናወን ሲሆን÷ለመጀመሪያው ምዕራፍ 600 ሚሊየን ብር በላይ እንደሚያስፈልግ…

የሃይማኖት ተቋማት አብሮነትን የማጎልበት ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሃይማኖት ተቋማት የሕዝብ አብሮነት እንዲጎለብት ያላቸውን ሚና ይበልጥ እንዲያጠናክሩ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ጠየቁ፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ ከጋምቤላ ከተማ የሙስሊም…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የካድፕ አስቸኳይ ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በመሪዎች ደረጃ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ ሁሉን አቀፍ የግብርና ልማት ፕሮግራም (ካድፕ) አስቸኳይ ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ። በስብሰባው ላይ የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ፤ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን…

ባለስልጣኑ ለቴሌ የመለሱትን ስልክ ቁጥር ተጠቅሞ ከግለሰቦች መሬት ለማሰጠት በሚል ገንዘብ የተቀበለው በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣ የሆኑ ግለሰብ ለቴሌ የመለሱትን የቀድሞ ስልክ ቁጥር በመጠቀም ሀሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ በማዘጋጀት ባለስልጣን ነኝ በማለት ለሰባት ግለሰቦች በቴሌግራምና በኢሞ መልክት በመላክ የኢንበስትመንት መሬት እና ቦታ…

ትናንት ምሽት በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ስለታዩት ተቀጣጣይ ቁስ አካላት …

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ኤም ሲ) ትናንት ከምሽቱ 1፡30 ገደማ በደቡብና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክፍሎች በሰማይ ላይ እየተቀጣጠሉ በከፍተኛ ፍጥነት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የቁስ አካላት ስብስብ መታየታቸው ይታወቃል፡፡ ለመሆኑ እነዚህ በሰማይ ላይ የታዩት ተቀጣጣይ ቁስ አካላት ምን ሊሆኑ…

በአማራ ክልል ከሩዝ ሰብል ልማት 1 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በ2016/17 ምርት ዘመን በመኸር ወቅት ከለማው የሩዝ ሰብል እስካሁን 1 ሚሊየን ኩንታል ምርት መሰብሰቡን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የሰብል ልማት ባለሙያ እንዬ አሰፋ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ የሩዝ ምርት…

ኢግልድ 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ምርቶችን ለገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ባለፉት አምስት ወራት 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ምርቶችን ለገበያ ማቅረቡን አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ፥የኢግልድ ዋና አላማ በገበያ…