በአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የጸጥታ አካላት ከ580 ሚሊየን ብር በላይ ድጎማ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የሚሊሻ አባለት፣ የመንግስትና የግል ታጣቂዎች የድጎማና የካሳ ክፍያ መደረጉን የክልሉ ሚሊሻ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡
የጽ/ቤቱ ዳይሬክተር አቶ ደምስ ስለሽ÷ ድጎማው በጦርነቱ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸውና…