Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የጸጥታ አካላት ከ580 ሚሊየን ብር በላይ ድጎማ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የሚሊሻ አባለት፣ የመንግስትና የግል ታጣቂዎች የድጎማና የካሳ ክፍያ መደረጉን የክልሉ ሚሊሻ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የጽ/ቤቱ ዳይሬክተር አቶ ደምስ ስለሽ÷ ድጎማው በጦርነቱ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸውና…

ፓም ቦንዲ የትራምፕ አስተዳደር ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ተደርገው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ 47ኛው ፕሬዚዳንት ተደርገው የተመረጡት ዶናልድ ትራምፕ አንጋፋዋን አቃቢተ ህግ ፓም ቦንዲን ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በማድረግ ሹመት ሰጡ፡፡ ትራምፕ ሹመቱን የሰጡት ቀደም ሲል ዕጩ አድርገው የመረጧቸው ማት ጋኤዝ በተነሳባቸው ተቃውሞ ሃላፊነቱን…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የበላይ ጠባቂ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከማህበሩ የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ። በማህበሩ ፕሬዚዳንት አበራ ቶላ የተመራው ቡድን የሰብዓዊ ድጋፍ በመስጠት ረገድ የተመዘገቡ ስኬቶችን በተመለከተ ገለጻ አድርጓል።…

በአዲስ አበባ አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረስ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረንስ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ። የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ኮንፈረንሱን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ÷ በኮንፈረንሱ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ተወካዮች ይታደማሉ ብለዋል። በመድረኩ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአፍሪካ ስማርት ከተሞች ኢንቨስትመንት ፎረም ሽልማት ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአፍሪካ ስማርት ከተሞች ኢንቨስትመንት ፎረም ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ ሽልማቱ በኮሪደር ልማት ከተማይቱን ለነዋሪዎቿ እና ለእንግዶቿ ምቹና ተስማሚ ለማድረግ በአጭር ጊዜ የተገኘውን አመርቂና ውጤታማ ተግባር መሰረት…

የዓለም ባንክ ለጤናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያጠናክር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ አዲስ ከተሾሙት የዓለም ባንክ ካንትሪ ዳይሬክተር ሚሪያም ሳሊም ጋር ባደረጉት ውይይት በቀጣይ በጤናው ዘርፍ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በትኩረት መክረዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ ዳባ÷ ኢትዮጵያ በኮቪድ…

ሩሲያ በዩክሬን ላይ የአህጉር አቋራጭ ሚሳዔል ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ላይ የአህጉር አቋራጭ ሚሳዔል ጥቃት መፈጸሟን ኪዬቭ አስታውቃለች፡፡ ጥቃቱ ዩክሬን በአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ይሁንታ በአሜሪካ ሰራሽ ሚሳኤሎች በሩሲያ ላይ ለፈጸመችው ጥቃት የአጸፋ ምላሽ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የአህጉር አቋራጭ…

አይሲሲ በጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ላይ የእስር ማዘዣ ቆረጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት (አይሲሲ) በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ እና በቀድሞ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንት ላይ የእስር ማዘዣ ቆረጠ። ከእስራኤል ባለስልጣናት በተጨማሪ እስራኤል ባለፈው ሃምሌ ወር በጋዛ…

የተማሪዎችን ውጤትለማሻሻል የትምህርት ማህበረሰቡ የበኩሉን ሊወጣ ይገባል – አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተማሪዎችን ውጤትና ሥነምግባር ለማሻሻል በሚደረገው ጥረት የትምህርት ማህበረሰቡ የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን ገለጹ። አቶ አሻድሊ የተማሪዎችን ውጤትና ሥነ-ምግባር ማሻሻል…

በትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ተሃድሶ ማዕከላት የማስገባት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ በማስፈታት ወደ ተሃድሶ ማዕከላት የማስገባት ስራ መጀመሩን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጸው÷ የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ተዘጋጁ የተሃድሶ ማዕከላት…