የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ወደ ልማት ባልገቡ ባለሃብቶች ላይ ርምጃ ተወሰደ Melaku Gedif Jan 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በተለያዩ የግብርና ኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ ለመሰማራት መሬት ወስደው ወደ ልማት ያልገቡ 24 ባለሃብቶች ላይ ርምጃ ተወሰደ፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የመሬትና ማዕድን ቢሮ ሃላፊ አቶ ካልአዩ ገብረህይወት እንዳሉት÷ ርምጃው…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አረጋ ከበደ በቃሉ ወረዳ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶችን እየመረቁ ነው Melaku Gedif Jan 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ ከ143 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በተገኙበት እየተመረቁ ነው። ከፕሮጀክቶች መካከልም የመስኖ አውታር፣ የድልድይና የአርሶ አደር ማሰልጠኛ ማዕከላት…
የሀገር ውስጥ ዜና በባቱ ከተማ የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል Melaku Gedif Jan 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ ከተማ የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡ በከተማዋ የጥምቀት በዓልን በደምበል ደሴቶች በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉ ነው የተመላከተው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ማከፋፈያ ጣቢያው የኢትዮጵያና ጅቡቲን ኢኮኖሚያዊ ትስስር ያጠናክራል ተባለ Melaku Gedif Jan 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 01፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲጋላ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ በኢትዮጵያና ጅቡቲ መካከል ያለውን ኢኮኖሚያዊ ትስስር ይበልጥ እንደሚያጠናክር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታውቋል፡፡ በተቋሙ የኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን…
የሀገር ውስጥ ዜና ዜጎች በአንጀንዳ ማሰባሰብ ሒደት ውስጥ በንቃት የመሳተፋቸው አስፈላጊነት… Melaku Gedif Jan 9, 2025 0 በሀገራዊ ምከክር ሂደት ውስጥ ዜጎች በአጀንዳ መልክ የሚያቀርቧቸው ሀሳቦች እጅግ አስፈላጊ እንደሆነ የሚያጠያይቅ አይደለም፡፡ ነገር ግን ዜጎች እና ባለድርሻ አካላት በአጀንዳ ማሰባሰብ ሒደት ውስጥ በንቃት መሳተፋችው ለምን አስፈለገ? የትኞቹን ውጤቶች እንዲያመጣስ ይጠበቃል? 👉 አካታች የሆነ…
የሀገር ውስጥ ዜና አገልግሎቱ ከ443 ሺህ በላይ ጉዳዮችን በማስተናገድ 1 ነጥብ 25 ቢሊየን ብር አገኘ Melaku Gedif Jan 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 01፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት ወራት 443 ሺህ 147 ጉዳዮችን በማስተናገድ ከ1 ነጥብ 25 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የአገልግሎቱ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ ዓለምሸት መሸሻ÷…
ቢዝነስ በባንኩ የዲጂታል አማራጮች የ5 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር ዝውውር ተፈጸመ Melaku Gedif Jan 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ስድስት ወራት በዲጂታል አማራጮች የ5 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር ዝውውር መፈፀሙን አስታወቀ። የባንኩ የዲጂታል ባንኪንግ ዲቪዥን መርቻንትና ኤጀንት ማኔጅመንት ዳይሬክተር ብሌን ኃይለሚካኤል እንዳሉት÷ባንኩ 30 ሚሊየን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል እስካሁን 83 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተሰበሰበ Melaku Gedif Jan 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታህሣሥ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ከልል በ2016/17 የምርት ዘመን ከመኸር እርሻ እስካሁን ከ83 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት መሰብሰቡን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የሰብል ልማት ባለሞያ እንዬ አሰፋ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ በመኸር እርሻ ሥራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል 13 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተሰበሰበ Melaku Gedif Jan 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በ2016/17 የምርት ዘመን 13 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተመሰብሰቡን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ኢያሱ አብረሃ (ዶ/ር) እንደገለፁት÷በምርት ዘመኑ የማስፈፀም አቅምን በማሳደግ…
Uncategorized በክልሉ በ53 ሺህ ሄክታር ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ እንደሚከናወን ተገለጸ Melaku Gedif Jan 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉመዝ ክልል በ53 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ እንደሚከናወን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ዘርፍ ም/ሃላፊ አቶ አብዱልከሪም ሙሳ እንዳሉት÷ በዘንድሮ በጋ የአፈርና ውሃ ጥበቃ…