Fana: At a Speed of Life!

በህንድ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ36 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ ኡታራክሃንድ ግዛት በደረሰ የትራፊክ አደጋ ቢያንስ 36 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉ ተገለጸ፡፡ በሰሜናዊ ኡታራክሃንድ ግዛት 44 ሰዎች አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ተገልብጦ ወደ ገደል በመግባቱ በርካቶች ሲቆስሉ 36 ሰዎች…

በደብረ ማርቆስ ከተማ የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ማርቆስ ከተማ በወቅታዊ የሰላምና ጸጥታ ዙሪያ የሚመክር ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡ ኮንፈረንሱ “ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ በከተማ አስተዳደሩ ከአራቱም ክፍለ ከተሞች…

የኃይማኖት ተቋማት ፅንፈኝነትና የመከፋፈል እሳቤን ለማስወገድ በቁርጠኝነት መስራት አለባቸው – ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኃይማኖት ተቋማት ለዓለም ፈተና እየሆነ ያለውን የፅንፈኝነትና የመከፋፈል እሳቤን ለማስወገድ በቁርጠኝነት መስራት እንዳለባቸው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ተናገሩ። የሰላም ሚኒስቴር በተባባሩት አረብ ኢምሬቶች ከሚገኘው ከመሐመድ ቢን…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሩብ ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የ2017 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት የዝግጅት ምዕራፍ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ ማካሄድ ተጀምሯል። በመድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን እና የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

5ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር ማጠቃለያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር ማጠቃለያ መርሐ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር እየተካሄደ ነው ፡፡ መርሐ ግብሩ "የቁልፍ መሰረተ ልማት ደህንነት ለዲጂታል ሉዓላዊነት በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ የድሬዳዋ…

ጠንክረን ከሠራን በአካባቢያችን ተዓምር መሥራት እንደሚቻል ተገንዝበናል – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ በገቢ ረሱ ሐንሩካ ወረዳ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በሀንሩካ ወረዳ እየለማ የሚገኘውን የሙዝ ማሳ ጨምሮ ሌሎች የልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡…

የብረት ኢንዱስትሪ ዘርፉ ለሁለንተናዊ ሀገራዊ ዕድገት ሚናው ከፍተኛ ነው- አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ የሚገኘውን ኤኤምጂ ሆልዲንግስ ጎብኝተዋል። አቶ መላኩ አለበል በኤኤምጂ ሆልዲንግስ ጉብኝታቸው ከኩባንያው ባለቤት እና አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ በዚህ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዳካ አዲስ በረራ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ባንግላዴሽ ዋና ከተማ ዳካ አዲስ በረራ አስጀምሯል፡፡ በረራውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ ዘርፍ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ለማ ያደቻ እና በኢትዮጵያ የባንግላዴሽ አምባሳደር ሲክደር ቦድሩዛማን አስጀምረዋል፡፡…

በፕሪሚየር ሊጉ ማንቼስተር ሲቲ ሲሸነፍ ሊቨርፑል አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሊጉ መሪ ማንቼስተር ሲቲ ሲሸነፍ ሊቨርፑል ድል ቀንቶታል፡፡ ወደ ቫይታሊቲ ስታዲየም ያቀናው የሊጉ መሪ ማንቼስተር ሲቲ በቦርንማውዝ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡ ለቦርንማውዝ ግቦቹን ሴሜኞ እና…

ሩሲያ ሁለት ተጨማሪ የዩክሬን መንደሮችን ተቆጣጠረች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ሁለት ተጨማሪ የዩክሬን መንደሮችን እንደተቆጣጠረች የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሩሲያ ወታደሮች በካርኪቭ ግዛት ፔርሾትራቭኒቭ እና በዶኔስክ ግዛት ኩራክሂቭካ የተሰኙ የዩክሬን መንደሮችን ነው የተቆጣጠሩት፡፡ በአካባቢው…