የሀገር ውስጥ ዜና የኢምግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት 16 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ Melaku Gedif Jan 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢምግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ባለፉት 6 ወራት ከተለያዩ አገልግሎቶች 16 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በሰጡት መግለጫ ባለፉት 6 ወራት 10 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፋሲለደስ እድሳትና የጎንደር ኮሪደር ልማት ሥራ እድገት እጅግ አበረታች ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) Melaku Gedif Jan 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ እየተካሄዱ ያሉት የፋሲለደስ እድሳት እና የኮሪደር ልማት ሥራዎች እድገት እጅግ አበረታች ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጎንደር ከተማ እየተካሄዱ ያሉ የፋሲለደስ እድሳት…
የሀገር ውስጥ ዜና በባቱ የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት ተጠናቅቋል Melaku Gedif Jan 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ ከተማ የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የኦሮሚያ ክልል ቱሪዝም ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ም/ ኮሚሽነር አቶ ነጋ ወዳጆ እንዳሉት፥ በከተማው የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የነዳጅና ሸቀጦች አስተማማኝ አቅርቦት እንዲቀጥል መንግስት ከፍተኛ ድጎማ አድርጓል – አቶ አሕመድ ሽዴ Melaku Gedif Jan 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነዳጅን ጨምሮ ስትራቴጂክ የሚባሉ ሸቀጦች አስተማማኝ አቅርቦት እንዲኖራቸው መንግስት ከፍተኛ ድጎማ ማድረጉን የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ ገለጹ፡፡ አቶ አሕመድ ሽዴ እንዳሉት መንግስት ባለፉት ዓመታት ከ267 ቢሊየን ብር ለነዳጅ ድጎማ ያደረገ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና እስራኤልና ሃማስ በዚህ ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ይደርሳሉ ተባለ Melaku Gedif Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5/.2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤልና ሃማስ በተያዘው ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ እንደሚደርሱ የአሜሪካ የብሔራዊ ጸጥታ አማካሪ ጄክ ሱሊቫን ገለጹ። የጸጥታ አማካሪው ዛሬ በነጩ ቤተ መንግስት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷ሁለቱ ወገኖች የተኩስ አቁም ስምምነቱን ለመፈረም ጫፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ከዴንማርክ ልዕልት ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከዴንማርክ ልዕልት ቤኔዲክቴ አስትሪድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሕጻናት ድጋፍና ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም ተደራሽ ለማድረግ በጋራ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡
የሀገር ውስጥ ዜና ጀርመን የኢትዮጵያ ታዳሽ የሃይል ልማት ሥራ አበረታች መሆኑን ገለጸች Melaku Gedif Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ሀንስ ሃንፊልድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት÷ኢትዮጵያ ንጹህ የአረንጓዴ ኢነርጂ በማምረት ቀጣናውን በሃይል ለማስተሳሰር እየሰራች መሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ160 በላይ ዜጎች ከቤሩት ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Melaku Gedif Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤሩት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የቆዩ ከ160 በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የሥራ ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለምስኪኗ እናት ድጋፍ አደረገ Melaku Gedif Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራት ልጆችን ያለአባት እያሳደገች ለምትገኘው እናት የተለያዩ ድጋፎችን አድርጓል፡፡ ፋና ዲጂታል ታሕሣሥ 24 ቀን 2017 ዓ.ም “ከሕመም ጋር አራት ልጆችን ያለአባት የማሳደግ የእናትነት ብርቱ ፈተና …” በሚል ዘገባ…
ቢዝነስ ከውጭ ባንኮች ጋር ለመወዳደር እየተዘጋጁ መሆኑን ባንኮች ገለጹ Melaku Gedif Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከውጭ ከሚገቡ ባንኮች ጋር ለመወዳደር አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የሀገር ውስጥ ባንኮች አስታወቁ፡፡ የውጭ ባንኮች በሀገር ውስጥ በዘርፉ እንዲሰማሩ የሚፈቅደው የባንክ ሥራ አዋጅ በቅርቡ መጽደቁ ይታወቃል። ይህን ተከትሎም ፋና ዲጂታል…