Fana: At a Speed of Life!

የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢኮኖሚው ላይ ተጨባጭ ስኬት አምጥቷል – ማሞ ምህረቱ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢኮኖሚው ላይ መሰረታዊ ለውጥና ተጨባጭ ስኬት ማምጣቱን የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገለጹ። ባለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ ከተከናወኑ ትላልቅ የሪፎርም ስራዎች…

በጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ጅቡቲ ገባ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ዛሬ ማምሻውን ጅቡቲ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ አባላት ጅቡቲ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መሃመድ አሊ የሱፍ አቀባበል አድርገውላቸዋል።…

የቁሉቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቁሉቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የፀጥታ ጥምር ኃይል አስታውቋል፡፡ ግብረ ሃይሉ በዓሉ በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ ትብብር ላደረገው የአካባቢው ህብረተሰብ፣ ለኃይማኖት አባቶች፣ ለአስተዳደር አካላት…

በጎንደር የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር የዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸውን የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ገለጹ። ከተማ አስተዳደሩ የጥምቀት በዓልን ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለማክበር ከፀጥታ አካላትና ከማሕበረሰብ…

አደገኛ ዕፅ በማዘዋወር የተጠረጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አደገኛ ዕፅ በማዘዋወር የተጠረጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ኢትዮጵያን የአደገኛ ዕፅ ዝውውር መዳረሻ ለማድረግ በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ…

በሞሮኮ ስደተኞችን የጫነች ጀልባ ሰጥማ ቢያንስ የ69 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ ስደተኞችን የጫነች ጀልባ በመስጠሟ 25 የማሊ ዜጎችን ጨምሮ ቢያንስ 69 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉ ተነግሯል። መዳረሻቸው ስፔን አድርገው በጀልባዋ ሲጓዙ የነበሩት ስደተኞች ቁጥር 80 እንደነበር የማሊ ባለስልጣናት ተናግረዋል፡፡ ዘጠኝ…

ቢሮው እስከ ምሽቱ 4 ሰዓት ያለታሪፍ ጭማሪ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት በመደበኛው ታሪፍ መሰረት የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ የከተማዋ ትራንስፖርት ሮቢ አስታውቋል፡፡ በመዲናዋ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት እስከ ምሽቱ 4…

ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ዝግጅት መጀመሩን የፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ም/ኮሚሽነር ጄነራል መላኩ ፋንታ እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ…

ከሕዳሴ ግድብ የመነጨው ሃይል በአግባቡ እየተከፋፈለ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የሆለታ ባለ 500 ኪሎ ቮልት የማከፋፈያ ጣቢያ ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የመነጨውን ሃይል በአግባቡ እያከፋፈለ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የጣቢያው ሃላፊ አቶ ጥላሁን አዘዘው እንደገለጹት÷የማከፋፈያ ጣቢያው…

ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ500 ሺህ ህሙማን አገልግሎት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታህሣሥ 17 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ 500 ሺህ ለሚሆኑ ህሙማን የህክምና አገልግሎት መስጠቱ ተገለጸ። ሆስፒታሉ ውስብስብ የቀዶ ህክምና፣ ተመላለሽ ህክምና፣ የተኝቶ…