Fana: At a Speed of Life!

የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት እየተሰሩ የሚገኙ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የአርሶ አደሩን ምርታማነት በማሳደግ የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት እየተሰሩ የሚገኙ አበረታች ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ግብርናው ዘርፍ ልዩ ትኩረት በመስጠት…

ዩኒቨርሲቲዎች ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ ትምህርት እንዲጀምሩ ለማድረግ እየተሰራ ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ዓመት ዩኒቨርሲቲዎች ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ ትምህርት እንዲጀምሩ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ። የበጀት ዓመቱ የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር…

የአየር ሃይል ጥበቃ ክፍለ ጦር ከተቋሙ ደህንነት አልፎ የአካባቢውን ሰላም እያረጋገጠ ይገኛል – ሌ/ጀ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ሃይል ጥበቃ ክፍለ ጦር ከተቋሙ ደህንነት አልፎ የአካባቢውን ሰላም እያረጋገጠ እንደሚገኝ አየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ ሌ/ጀ ይልማ መርዳሳ የጥበቃ ክፍለ ጦሩ የሥራ አፈፃፀም ግምገማ ላይ እንዳሉት÷ራሱን፣…

ህር ዳር ከተማና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ባህር ዳር ከተማ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል። በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም 9 ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ የባህር ዳር ከተማን ግቦች ፀጋዬ አበራና ያብስራ…

የወጣቶችን ድምጽ ማሰማትና ሃሳባቸውን መለዋወጥ የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቶችን ማብቃት፣ ድምጻቸውን ማሰማት፣ ሃሳባቸውን መለዋወጥ እና ወቅታዊ መረጃ ለማግኘት የሚያስችል “ዩ ሪፖርት ኢትዮጵያ” የተሰኘ መተግበሪያ ይፋ ተደርጓል፡፡ መተግበሪያውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግሥታት የህፃናት መርጃ…

የበጀት ዓመቱ የግብርና ግብዓት አቅርቦትና የዘር ሽፋን ከፍተኛ ለውጥ የተመዘገበበት ነው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጀት ዓመቱ የግብርና ግብዓት አቅርቦትና የዘር ሽፋን ከፍተኛ ለውጥ የተመዘገበበት መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ። የበጀት ዓመቱ የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት የተላከ መልዕክት ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት እስማኤል ዑማር ጉሌ የተላከ መልዕክት ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተቀበሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ "ዛሬ ጠዋት የጂቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መሃሙድ…

የአፈር ማዳበሪያን በወቅቱ ለማሰራጨት የትራንስፖርት ኦፕሬተሮች በቁርጠኝነት እንዲሰሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፈር ማዳበሪያ የህልውና ጉዳይ በመሆኑ ሁሉም የትራንስፖርት ኦፕሬተሮች በከፍተኛ ቁርጠኝነት እንዲሰሩ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት…

በአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰኔ 4 እና 5 ቀን 2016 ዓ.ም ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና መጠናቀቁን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር)÷ፈተናው እንዲጠናቀቅ አስተዋጽአ ላደረጉ አካላት ምስጋና…

በኩዌት የቤት ሰራተኞች በሚኖሩበት ሕንጻ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ የ41 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኩዌት ማንጋፍ ግዛት በመኖሪያ ሕንጻ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ቢያንስ የ41 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ፡፡ አደጋው የቤት ውስጥ ሰራተኛ የሆኑ የውጭ ሀገራት ዜጎች በብዛት በሚኖሩበት ሕንጻ ላይ መከሰቱ ነው የተገለጸው፡፡ በእሳት አደጋው ቢያንስ…