Fana: At a Speed of Life!

አዋሽ ኢንሹራንስ ዲጂታል የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዋሽ ኢንሹራንስ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በመሆን ዲጂታል የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎትን አስጀምሯል። የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎቱ ተደራሽ፣ ተስማሚ፣ አስተማማኝ እና ቀልጣፋ መሆኑ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ ተመላክቷል፡፡…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተግባራትና ኃላፊነቶች

ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ህገ መንግሥት አንቀጽ 102 መሠረት የተቋቋመ ገለልተኛ ህገ መንግሥታዊ ተቋም ነው። ቦርዱ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የፌዴራል እና የክልል ጽሕፈት ቤቶችን ያደራጀ ሲሆን በሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም በፌደራል ደረጃ ቢሮዎች አሉት።…

ሀገር የምትገነባው በአንድነት፣ በትብብርና ጠንክሮ በመሥራት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነቀምቴ ከተማ በ30 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ የችግሮች መፍቻ ቁልፍ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታ…

አርሶ አደሮቻችን እያመረቱ ብቻ አይደለም፤ ከመዋጮዎቻቸውም እሴት እያፈሩ ይገኛሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሶ አደሮቻችን እያመረቱ ብቻ አይደለም፤ ከመዋጮዎቻቸውም እሴት እያፈሩ ይገኛሉ አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የጊቤ ዲዴሳ የገበሬዎች የኅብረት ሥራ ማኅበርን…

89ኛው የየካቲት12 ሰማዕታት መታሰቢያ በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያውያን የአልገዛም ባይነት ጽናት የታየበት 89ኛው የየካቲት12 ሰማዕታት ቀን መታሰቢያ በዓል በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ በሚገኘው የሰማዕታት ሐውልት ፊት ለፊት ተከብሯል፡፡ በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ ላይ አባትና እናት አርበኞች በመገኘት…

ለምን እንመርጣለን? ምርጫስ ለምን?

🫵 ለምን እንመርጣለን? ምርጫስ ለምን? በዲሞክራሲያዊ አስተዳደር ሥርዓት ዜጎች ነጻ የሆነ ሀሳባቸውን የሚገልጹበት እና ሀገርን የሚያስተዳደሩ ብቁ ዕጩዎችን ለሥልጣን የሚያበቁበት አንዱ መንገድ ድምፅ መስጠት ወይም መምረጥ ነው፡፡ ስለዚህም የዜጎች መምረጥ፡- 👉የዲሞክራሲያዊ አስተዳደር…

ኢትዮጵያ ትመርጣለች!

የምርጫ ዑደት በምርጫ ሥርዓት የድምፅ አሰጣጥ ከመጀመሩ በፊት ከሚደረገው የቅድመ ምርጫ ዝግጅት ጀምሮ ውጤቱ እስኪታወቅና ይፋ ሆኖ ለአሸናፊዎቹ የአሸናፊነት ማረጋገጫ እስከሚሰጥበት እንዲሁም ቅሬታ ካለ ቅሬታ የመስማት ሂደቱ የሚከናወንበት የድህረ ምርጫ ክንውን ድረስ ያለውን አጠቃላይ እንቅስቃሴን…

በቄለም ወለጋ ዞን የተመለከትነው ሥራ ኃብትን በአግባቡ በመጠቀም ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቄለም ወለጋ ዞን የተመለከትነው ሥራ ኃብትን በአግባቡ በመጠቀም ትርጉም ያለው ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ዛሬ በቄለም ወለጋ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ቄለም ወለጋ ዞን ደምቢዶሎ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን ደምቢዶሎ ከተማ በዛሬው ዕለት ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ደምቢዶሎ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ጠቅላይ…

ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ የዓቢይ ጾም መግቢያን አስመልክተው መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስትያን ሊቀጳጳሳት ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ 2018 ዓ.ም የ2018 ዓ.ም ዓቢይ ጾም መግቢያን በማስመልከት አባታዊ መልዕክት አስተላልፈዋል። ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ በመልዕክታቸው እንኳን ለ2018 ዓ.ም…