Fana: At a Speed of Life!

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል። ለኢየሱስ…

ከንቲባ አዳነች በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎች የመኖሪያ ቤት አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ፣ ለአካል ጉዳተኞችና ለሀገር ባለውለታዎች የመኖሪያ ቤት አስረክበዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷የአፍሪካ መዲና…

ኢራን በሊባኖስ ላይ የሚፈጸመው ጥቃት ከቀጠለ ከተኩስ አቁም ስምምነቱ እራሴን አገላለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን እስራኤል በሊባኖስ ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት አጠናክራ የምትቀጥል ከሆነ ከተኩስ አቁም ስምምነቱ እራሷን እንደምታገል አስታውቃለች፡፡ ስሙ ያልተጠቀሰ የኢራን ከፍተኛ ባለስልጣን እንዳለው÷ እስራኤል በሊባኖስ ላይ እየፈጸመች ላለው ወታደራዊ…

ኢትዮጵያና ጃፓን በወታደራዊና ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ጃፓን በወታደራዊ እና ፀጥታ ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል። የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) በጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ አማካሪ ኦዌ ሳዳማሳ የተመራውን የልዑካን ቡድን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡…

በተሽከርካሪዎች የሚደርስን የነዳጅ ፍጆታና የአካባቢ ብክለት ለመቀነስ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተሽከርካሪዎች የሚደርስን የነዳጅ ፍጆታ እና የአካባቢ ብክለት ለመቀነስ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው አለ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፡፡ ቲቢኬ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት የነዳጅ ፍጆታን እና…

ከንቲባ አዳነች የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ233 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለማህበራዊ ችግር ለተጋለጡ ከ233 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ለማህበራዊ…

በኦሮሚያ ክልል ለትንሳዔ በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች በበቂ ሁኔታ ለገበያ እየቀረቡ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለትንሳዔ በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን በስፋትና በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ ለማቅረብ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የክልሉ ንግድ ቢሮ፡፡ በቢሮው የገበያ ልማት ዳይሬክተር ጉቱ ተመስገን እንዳሉት ÷ በበዓሉ የመሰረታዊ ፍጆታ…

አሜሪካና ኢራን የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቴህራን ላይ ሊወስዱት የነበረው አደገኛ የአየር ላይ ድብደባ ለሁለት ሳምንት ተራዘመ። ምክንያቱ ደግሞ ሀገራቱ የሁለት ሳምንታት የሁለትዮሽ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸው ነው። ሆኖም ቴህራን…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ኢራን ስምምነት ላይ ካልደረሰች ሙሉ ስልጣኔዋ ዛሬ ሌሊት ያበቃለታል ሲሉ አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ስምምነት ላይ የማትደርስ ከሆነ ዛሬ ሌሊት ሙሉ ሥልጣኔዋ በድጋሚ በማያንሠራራበት ሁኔታ ይወድማል አሉ፡፡ ኢራን ከአሜሪካ እና ከእስራኤል ጋር የገባችበትን ጦርነት ለማስቆም የቀረበውን ጊዜያዊ የተኩስ…

ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች በጸረ ሽብር ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች በጸረ ሽብር ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ በተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከኢሚሬቶች ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የጽንፈኝነትና የሽብርተኝነት…