Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግናዋ ጮራ፣ በራስ አቅም እየተጻፈ ያለው የኢትዮጵያ አዲስ ታሪክ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም ትናንት ኢትዮጵያን በጦርነት፣ በድርቅ እና በተረጂነት ትርክት ሲያውቃት፤ ዛሬ ግን በአፍሪካ ቀንድ አዲስ የኢኮኖሚ ካርታ እየቀረጸች ያለች የብልፅግና ተምሳሌት ሆና በግርማ ሞገስ ብቅ ብላለች። ይህች ሀገር የገጠሟትን ውስብስብ ፈተናዎች ወደ…

የሀገር ፍቅር ጥልቅ ቁርኝት ማሳያ

ኢትዮጵያ ከተራራዎቿ የገዘፈ ታሪክ፣ ከወንዞቿ የጠለቀ ባህል እና ከልጆቿ አንድነት የተሰራች ታላቅ ሀገር ናት። ሀገሪቱን በታሪክ አውድማ ላይ በኩራት እንድትቆም ካደረጓት አንዱ የሕዝቦቿ የማይበገር አርበኝነት ነው፡፡ ከዚያም በላይ ደግሞ ሕዝቦቿ ከሀገራቸው ጋር ያላቸው ጥልቅ መንፈሳዊና አካላዊ…

የወዳጅነት ፓርክ ባለፉት አራት ዓመታት ብቻ ወደ 1 ቢሊየን ብር ገደማ ገቢ አስገኝቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ መሐል የሚገኘው የወዳጅነት ፓርክ ባለፉት ስምንት ዓመታት በመደመር መንግሥት ከተገነቡት የመጀመሪያዎቹ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው የሕዝብ መገልገያ ቦታዎች አንዱ ነው አሉ፡፡ ‎ይህ ፓርክ ባለፉት አራት ዓመታት ብቻ ወደ አንድ ቢሊዮን ብር ገደማ…

የኢትዮጵያን አየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ የሚጠብቀው ዘመናዊ አየር ሃይል…የሰማዩ ንስር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር ሃይል የአንድን ሀገር የአየር ክልል በንቃትና በተጠንቀቅ ከማንኛውም ጥቃት የመጠበቅ ሃላፊነት አለበት፡፡ ጥቃት የሚፈጸም ከሆነም አስፈላጊውን አጸፋዊ ርምጃ በመውሰድ ጥቃቱን ይቀለብሳል ፤ ፈጥኖም በአነስተኛ ኪሳራ ያጠናቅቃል፡፡ ለዚህ…

ሀገራዊ ምክክሩ ለዘላቂ ሰላምና ብሔራዊ መግባባት ጉልህ ሚና አለው – የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክሩ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፣ መረጋጋት እና ብሔራዊ መግባባት እንዲፈጠር ከፍተኛ ሚና ይጫወታል አሉ የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች። ነዋሪዎቹ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት ÷ ለዓመታት የቆዩ ጥልቅ ልዩነቶችንና…

በአዲስ እሳቤ የተቃኘው የኢትዮጵያ ከተሞች ዝማኔ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከተሜነትን በአግባቡ ለማስተዳደር፣ ከተሞችንና የዜጎችን አኗኗር ለማዘመን ውጤታማ የከተማ ልማት ስትራቴጂን ተግባራዊ እያደረገች ትገኛለች፡፡ ይህ የከተማ ልማት ስራ ከተሞችን ከውበት ባሻገር የዘላቂ ሀገራዊ ልማት ስትራቴጂ አካል ሆኖ…

በ5 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ኮደሮች ኢኒሼቲቭ ዙሪያ የልምድ ልውውጥ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በ5 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ኮደሮች ኢኒሼቲቭ ዙሪያ ያዘጋጀው የልምድ ልውውጥ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወጣቶች የ5 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ኮደሮች ኢኒሼቲቭን እንዲቀላቀሉና የክረምቱ…

መሶብ ፤ ለተሳለጠ አገልግሎትና ብልሹ አሰራሮችን በዘላቂነት ለመፍታት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመልካም አስተዳደር ችግሮች እና ብልሹ አሰራሮች ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ተግዳሮት ናቸው ከሚባሉት ውስጥ ይጠቀሳሉ፡፡ መሰል ችግሮችን ለመፍታትም በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ ዜጎች ላይ ቅሬታ የሚፈጥሩ አሰራሮችን ነቅሶ ማስተካከል ቅድሚያ…

ተፎካካሪ ፓርቲዎች በመንግሥት ካቢኔ ውስጥ መካተታቸው የፖለቲካ ምህዳሩ መስፋቱን ያረጋገጠ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ የፖለቲካ አመለካከቶች ላይ የተሰማሩ ተፎካካሪ ፓርቲዎች በመንግሥት ካቢኔ ውስጥ እንዲካተቱ መደረጉን የፖለቲካ ምህዳሩ መስፋቱን ያረጋገጠ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 የፖለቲካ ነጻነት ወደ ምክክር ያድጋል፤ ምክክር ደግሞ ወደ ህግ የበላይነት ያድጋል፡፡ 👉 የህግ የበላይነትን ሙሉ በሙሉ ለማረጋገጥ ህግ ሊቀረጽ፤ ሊወጣ የሚገባው ደግሞ በምክክር ነው፡፡ 👉 አሁን ምክክር እየተካሄደ ነው፤ ከዚህ ምክክር የሚወጣው ህግ እኔንም፤ አንተንም፤ ሌላውንም እንዲገዛ…