Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የ”ኒው ዴቨሎፕመንት ባንክ” አባል ለመሆን እየሰራች መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የብሪክስ ባንክ በሆነው "ኒው ዴቨሎፕመንት ባንክ" አባል ለመሆን እየሰራች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ነብዩ ተድላ÷ በመዲናዋ በቅርቡ ጉብኝት ያደረጉት የተመድ ምክትል ዋና ፀሀፊ አሚና…

የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በጎንደር ከተማ የልማት እንቅስቃሴዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደና የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አይሻ መሃመድን (ኢ/ር) ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በጎንደር ከተማ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው። የጎንደር ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን…

ቢልና ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን በጤናው ዘርፍ ያለውን አጋርነት እንደሚያጠናክር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራ ልዑክ በቢልና ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ማርክ ሱዝማን ከተመራ ልዑክ ጋር ቅድሚያ በሚሰጣቸው የጤና አጀንዳዎች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ÷ በተሰሩ በርካታ ሥራዎች አበረታች ውጤቶች…

ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከዩኤንኤድስ ሪጅናል ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከዩኤንኤድስ ሪጅናል ዳይሬክተር አን ሙዞኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ለኤች አይ ቪ ተጋላጭነት የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ከመከላከል አኳያ በጋራ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ…

ጾታዊ ጥቃትና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች እየተባባሱ መምጣታቸውን የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፆታዊ ጥቃትና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች እየተባባሱ መምጣታቸውን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታወቀ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 3ኛ ዓመት 22ኛ መደበኛ ስብሰባ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርን የ2016 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የሥራ…

የሊቢያ ጠቅላይ ሚኒስትር በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊቢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱልሃሚድ አልዳባቢያ በዓድዋ ድል መታሰቢያ በመገኘት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአፍሪካዊያን ሁሉ ኩራት የሆነው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዚህ መልክ በመገንባቱ እንደተደሰቱ መናገራቸውን የከንቲባ…

አቶ ኦርዲን በምስራቅ እዝ በሐረር ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪና ካቢኔያቸው በምስራቅ ዕዝ እየተከናወኑ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት÷ የምስራቅ እዝ በስሩ የሚገኙ ባዶ ባታዎችን በማልማት ረገድ እየተከናወኑ የሚገኙ ሥራዎች…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 31ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የወጪ ንግድ የቀረጥ ማበረታቻ…

በአማራ ክልል በመገንባት ላይ ከሚገኙ ት/ቤቶች 75ቱ ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመገንባት ላይ ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች ውስጥ 75 የ1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች መጠናቀቃቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ መኳንንት አደመ÷ የትምህርት ጥራትንና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚያግዙ…

የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባላት በመዲናዋ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አባላት በመዲናዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸውም÷በከተማዋ አምስቱም የኮሪደር ልማት መስመሮች እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎች የደረሱበትን ደረጃ ተዘዋውረው መመልከታቸው…