Fana: At a Speed of Life!

የተግባቡ እና የተዋቡ የግንባታ መልኮች አዲስ አበባን እየቀየሯት ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተግባቡ እና የተዋቡ የግንባታ መልኮች አዲስ አበባን እየቀየሯት ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገልጸዋል፡፡ “ሰፋፊ ጎዳናዎች፣ ምቹ የእግረኛ እና የብስክሌት መንገዶች፣ አረንጓዴ አካባቢ፣ ንጹሕ እና ዘመናዊ የመጸዳጃ ቤቶች፣…

የፒያሳና የአራት ኪሎ መስመር ስራ በተያዘው የ3 ወር መርሐ ግብር ማጠናቀቃችንን ስገልፅ ደስታ ይሰማኛል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፒያሳ እና የአራት ኪሎ መስመር ስራ በተያዘው የሶስት ወር መርሃግብር ማጠናቀቃችንን ስገልፅ ደስታ ይሰማኛል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የቀደሙትን የኮሪደር…

አየር መንገዱ ወደ ቦትስዋና ማኡን ከተማ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦትስዋና የቱሪስት መዳረሻ ወደ ሆነችው ማኡን ከተማ በረራ ጀመረ። በማስጀመሪያው መርሐ-ግብር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስጻሚ መስፍን ጣሰው ፣የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ሃላፊ ለማ ያዴቻ በኢትዮጵያ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በአሸናፊ ከበደ (ፕ/ር) ስም የተሰየመውን የሙዚቃዊ ጥበባት ማዕከል መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት በአሸናፊ ከበደ (ፕ/ር) ስም የሰየመውን የሙዚቃዊ ጥበባት ማዕከል መርቀዋል፡፡ የሙዚቃዊ ጥበባት ማዕከሉ በኢትዮጵያ በአይነቱ የመጀመሪያ መሆኑን…

ሃይል ተቋርጦባቸው የነበሩ የወለጋ ዞን ከተሞች ዳግም የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል አራቱም የወለጋ ዞኖች በነበረው የፀጥታ ችግር ምክንያት የኤሌክትሪክ ሃይል ተቋርጦባቸው የነበሩ የገጠር ከተሞች ዳግም የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡ በዞኖቹ በነበረው የፀጥታ ችግር ሳቢያ በደረሰ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ውድመት ሃይል…

ታንዛኒያ በሰላምና ደኅንነት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታንዛኒያ በሰላምና ደኅንነት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር የሀገሪቱ የመከላከያና ብሔራዊ አገልግሎት ሚኒስትር ስቴርጎሜና ላውረንስ ገለጹ። ሚኒስትሯ ÷ታንዛኒያና ኢትዮጵያ በሰላምና ጸጥታ ዘርፍ ያላቸው ታሪካዊ ትብብር አሁንም…

የ”ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” ሩጫ ውድድር የፊታችን ሰኔ 23 ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ የሩጫ ውድድር ሰኔ 23 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ውድድሩን የሰላም ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር በመተባበር…

ከ14 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ ማዳበሪያ ከውጭ መጓጓዙ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016/17 የምርት ዘመን ከውጭ ከሚገዛው 19 ነጥብ 9 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ 14 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ኩንታል ተጓጉዞ ወደብ መድረሱን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ ወደብ ከደረሰው ማዳበሪያ ውስጥ እስከ ሰኔ…

አቶ ጥላሁን ከበደ በድሬዳዋ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር በድሬዳዋ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ በጉብኝታቸውም÷በከተማዋ እየተሰራ የሚገኘውን የድሬዳዋ አነስተኛ ግድብ እና የከተማዋን…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በደቡብ ኮሪያና ሲንጋፖር የነበራቸው ቆይታ ስኬታማ ነበር – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ልዑካቸው በደቡብ ኮሪያ እና ሲንጋፖር ያደረጉት ጉብኝት ስኬታም ነበር ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷…