Fana: At a Speed of Life!

በምንዛሬ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት 3 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ሀገር ውስጥ በውጪ ምንዛሬ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር በቀል ምርቶች በመተካት 3 ነጥብ 1 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ከብክነት ማዳን መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የ2016 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈፃፀምን በተመለከተ…

የግብርና ግብዓቶችን በተገቢው ጊዜ ለማሰራጭት እየተሰራ ነው – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የግብርና ግብዓቶችን በተገቢው ጊዜ ለማሰራጭት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ የግብርና ግብዓቶችን ከውጭ ለማስገባት የተመቻቸውን እድል በመጠቀም በማህበር ተደራጅተው…

በትምህርት ለትውልድ ህዝባዊ ንቅናቄ ከ25 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ለትውልድ የትምህርት ቤቶች መሠረተ ልማት ማሻሻል ህዝባዊ ንቅናቄ ከ25 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ሃብት መሰብሰቡን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ንቅናቄው ግለቱን ጠብቆ ሊቀጥል እንደሚገባ የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ…

አርሰናል ቶተንሃምን በማሸነፍ የዋንጫ ተፎካካሪነቱን አጠናክሯል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠባቂው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሰሜን ለንደን ደርቢ አርሰናል ቶተንሃምን 3 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ 10 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የአርሰናልን የማሸነፊያ ግቦች ሳካ፣ ሀቨርተስ እና ሆይቤር (በራሱ ግብ ላይ) አስቆጥረዋል፡፡…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መስተዳድር ም/ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው በመጀመሪያ የክልሉን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ አስመልክቶ የቀረበውን…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በ”ፅዱ ጎዳና ኑሮ በጤና” የዲጂታል ቴሌቶን የተሳተፉ አካላትን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ዛሬ በ”ፅዱ ጎዳና ኑሮ በጤና” የዲጂታል ቴሌቶን ተሳትፎ ላደረጉ አካላት ሁሉ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷” ዛሬ የ”ፅዱ ጎዳና ኑሮ በጤና” የዲጂታል…

የኖክ ነዳጅ ማደያ ስራ አስኪያጅን በማስፈራራት ገንዘብ የተቀበሉ በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኖክ ነዳጅ ማደያ ስራ አስኪያጅን በወንጀል ትፈለጋለህ በማለት አስፈራርተው ገንዘብ ተቀብለዋል ተብለው ስልጣንን ያለአግባብ መገልገል ሙስና ወንጀል የተከሰሱ አምስት ግለሰቦች እስከ 13 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ተወሰነ።…

በጋምቤላ ክልል ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ባለፉት 9 ወራት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 112 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሎው ኡቡፕ (ዶ/ር) እንደገለጹት÷ ባለሃብቶቹ ፈቃዱን…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የቱርኩ ባይራም ቬሊ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የቱርኩ ባይራም ቬሊ ዩኒቨርሲቲ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን በመወከል በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር አደም መሃማድ ተፈራርመዋል፡፡…

ስኬታማ የፓለቲካና የአቅም ግንባታ ሥራዎችን ለማስቀጠል ክልሎች የእርስ በርስ የፓለቲካ ሥራዎችን ማጠናከር አለባቸው – ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ የ9 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በአሶሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በአፈፃፀም መድረኩ የሁሉም ክልሎች እና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የዘርፉ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ዋና…