Fana: At a Speed of Life!

ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ የሚወስደው መንገድ በልማት ሥራ ምክንያት በከፊል ዝግ እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ የሚወስደው መንገድ በልማት ሥራ ምክንያት በከፊል ዝግ እንደሚሆን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በመንገድ ኮሪደር ልማት እና የአስፓልት ንጣፍ ስራ ምክንያት ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የሚወስደው…

በዓረብ ሀገራት የሥራ ስምሪት ላይ ህገ-ወጥ ደላሎች አሁንም ዜጎችን ለኪሳራ እየዳረጉ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓረብ ሀገራት የሥራ ስምሪት ላይ በዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጉዳትና ኪሳራ ለመከላከል እየተሰራ ቢሆንም ህገ-ወጥ ደላሎች አሁንም አሉታዊ ተጽዕኖ ማድረሳቸው እንዳልቆመ ተገለጸ። ዜጎች የተሻለ ገቢ ለማግኘት፣ ኑሯቸውን ለማሻሻልና ቤተሰባቸውን…

በኦሮሚያ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአዳማ ከተማ ተካሄዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አብዱልሃኪም ሙሉን ጨምሮ ሌሎች የክልሉና…

በክልሉ ከ6 ሺህ በላይ መምህራን የብቃት መመዘኛ ፈተና እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከ6 ሺህ 700 በላይ ለሚሆኑ መምህራን የብቃት መመዘኛ ፈተና እየተሰጠ ነው። የክልሉ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ÷የምዘና ፈተናው ለአንደኛ ደረጃ መምህራን፣ ርዕሰ መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች…

የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ በ2017 በጀት ጣሪያ ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ በ3ኛ ዓመት 13ኛ መደበኛ ስብሰባው የመካከለኛ ዘመን የ2017 በጀት ጣሪያ ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል። ካቢኔው ዛሬ ባደረገው ከ2007 እስከ 2019 በጀት ዓመት የመካከለኛ ዘመን የወጪ ማዕቀፍ ውይይት መሰረት…

ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በጋራ ለመከላከል ተስማሙ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያ የመረጃና ደኅንነት ተቋማት ሽብርተኝነትና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በጋራ ለመከላከል ተስማምተዋል፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት…

በሐረሪ ክልል በ321 ሚሊየን ብር በጀት የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በ321 ሚሊየን ብር በጀት የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ሊገነባ መሆኑን የክልሉ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን አስታወቀ። የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ የግንባታ የውል ስምምነቱን የክልሉ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ሃላፊ አቶ ዲኒ ረመዳን እና የፀሜክስ…

በሐረሪ ክልል 43 ሺህ ወጣቶች የሚሳተፉበት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል 43 ሺህ ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት ወቅት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር ተጀምሯል። መርሐ ግብሩን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ በብልጽግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ጌቱ ወየሳና…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለ140 አቅመ ደካማና አካል ጉዳተኛ ወገኖች ቤቶችን አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚሰሩ ልማቶች ሁሉ ለሰው ልጆች ተስፋ የሚሰጡ እና የኑሮ ጫናን የሚያቃልሉ ይሆኑ ዘንድ ሰው ተኮርነታችን በተግባር የሚገለጽ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ በመዲናዋ"በጎነት" በሚል ስያሜ የተገነቡ ሁለት ባለ 9…

ከወርቅ ወጪ ንግድ 274 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከወርቅ ወጪ ንግድ 274 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ29ኛ መደበኛ ስብሰባው የማዕድን ሚኒስቴርን የ2016 በጀት ዓመት የ9 ወራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እያዳመጠ…