Fana: At a Speed of Life!

በጌዴኦ ዞን ገደብ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጌዴኦ ዞን ገደብ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው ከረፋዱ 5 ሰዓት ላይ ከዲላ ከተማ ወደ ገደብ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ በተቃራኒው ከገደብ ወደ ዲላ ከሚሄድ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ…

ለሽብር ተግባር ሊውሉ የነበሩ የጦር ሜዳ መገናኛ ሬዲዮዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው ለሽብር ተግባር ሊውሉ የነበሩ የጦር ሜዳ መገናኛ ሬዲዮዎች መያዛቸውን የጌዲኦ ዞን ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ሕገ-ወጥ መገናኛ ሬዲዮዎቹ መነሻቸው ሞያሌ ያደረጉ እንደነበር የጌዴኦ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ግርማ በየነ…

ባለስልጣኑ የነዳጅ ግብይት በሁሉም ባንኮች እንደሚጀመር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውስን የክፍያ አማራጮች ብቻ የነበረው የነዳጅ ግብይት በቀጣይ በሁሉም ባንኮች እንደሚጀመር የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል። የባለስልጣኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር በቀለች ኩማ እንዳሉት÷ ከነዳጅ ግብይትጋር በተያያዘ በተገልጋዮችና ሌሎች…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ ልማት 67 ነጥብ 1 ሚሊየን ችግኝ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጪው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 67 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ችግኝ እየተዘጋጀ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ ፈቃዱ ደሳለኝ እንዳሉት÷ ለ2016 ዓ.ም…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ድሬደዋ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው 19ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ድሬደዋ ከተማ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ብቸኛ ግብ ሲሞን ፒተር ሲያስቆጥር÷የድሬደዋ ከተማን ደግሞ ቻርልስ ሙሲጌ…

ሊቨርፑል የሊጉን መሪነት ተረከበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ30ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሊቨርፑል ብራይተንን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የሊቨርፑልን የማሸነፈያ ግቦች ሉዊስ ዲያዝ እና ሞሃመድ ሳላህ አስቆጥረዋል፡፡ ብራይተንን ከሽንፈት ያላደነችውን ብቸኛ ግብ ደግሞ ዳኒ…

በኦሮሚያ ክልል በለውጡ የተገኙ ውጤቶች ለማስቀጠል ያለመ ሰላማዊ ሰልፍ በመጪው ማክሰኞ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ''ለሰላማችን ዘብ እንቆማለን ለውጡን እናጸናለን'' በሚል መሪ ሀሳብ መጋቢት 24 ቀን 2016 ዓ.ም ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚደረግ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ እንደገለጹት በክልሉ ሁሉም ዞኖች…

የተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሁሉም የኢትዮጵያ አካባቢዎች የመጡ የተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ ከጉብኝቱ በኋላም በአዲስ አበባ የተጀመረው የልማት ኮሪደር ዓላማ እና አሁን ያለበት ደረጃ ለተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮቹ ማብራሪያ ተሰጥቷል::…

በመጀመሪያው ዙር ከ74 ሺህ በላይ የ2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት መጥተዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ጥሪን በመቀበል በመጀመሪያ ዙር ብቻ ከ74 ሺህ በላይ በውጭ የሚኖሩ የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገር ቤት መምጣታቸውን የኢትዮጰያ ዳያስፖራ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮ-ቴሌኮምን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ የኢትዮ ቴሌኮም የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው የተሰየሙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከቦርዱ አባላት ጋር ኢትዮ-ቴሌኮምን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በዓድዋ የድል መታሰቢያ የሚገኘውን ኤክስፒሪየንስ ማዕከል፣ የፕሪሚየም…