Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና አዘርባጃን በቤት ልማት ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና የአዘርባጃን ቤት ልማት ኤጂንሲ በቤት ልማት ዙሪያ በጋራ ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ተስማምተዋል፡፡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ እና የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ…

አሜሪካ የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም ድጋፏን እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን የአሜሪካ መንግስት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሐመር ጋር ተወያይተዋል፡፡ ኮሚሽነሩ÷ የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ተልዕኮውን ለማሳካት የዝግጅት ምእራፍ ስራዎችና የመጀመሪያ ዙር…

ኢትዮጵያና ቱርክ የንግድ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር በርክ ባራን ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ብረመስቀል÷ የግብርና ምርቶችን ወደ ቱርክ በመላክ እና የግሉን ሴክተር ግንኙነት በማጠናከር በሀገራቱ መካከል ያለውን የንግድ…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በጎንደር ከተማ ለተባባሪ አካላት ስልጠና እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በጎንደር ክላስተር በአጀንዳ ማሰባሰብና ምክክር ላይ የሚሳተፉ የማህበረሰብ አባላትን ለመመልመል የሚያግዙ ተባባሪ አካላት ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር መላኩ ወ/ማርያም በዚህ ወቅት እንዳሉት÷…

ኮማንድ ፖስቱ እየወሰደ ባለው ሕግ የማስከበር ዘመቻ ቀጣናውን የተረጋጋ ማድረግ ተችሏል – ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህርዳር-ጎንደር ኮማንድ ፖስት በጽንፈኛው ቡድን ላይ እየወሰደ ባለው ሕግ የማስከበር ዘመቻ ቀጣናውን ሠላማዊና የተረጋጋ ማድረግ ተችሏል ሲሉ የኮማንድ ፖስቱ ሰብሳቢና የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አዛዥ ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ ገለጹ፡፡ ኮማንድ ፖስቱ…

የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ማስተግበሪያ ፍኖተ-ካርታ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ማስተግበሪያ ፍኖተ-ካርታ እየተዘጋጀ መሆኑን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በአዲስ አበባ እና በሁሉም ክልሎች በሚገኙ ከተሞች ከ80 በላይ የግብዓት ማሰባሰቢያ የምክክር መድረኮች የተገኙ ሀሳቦችን መሰረት በማድረግ…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ በአዘርባጃን ‘አላት’ የተሰኘ ነጻ የኢኮኖሚክ ዞንን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስር ተመስገን ጥሩነህ እና ልዑካቸው በአዘርባጃን 'አላት' የተሰኘ ነጻ የኢኮኖሚክ ዞንን ጎብኝተዋል፡፡ አላት' ነጻ የኢኮኖሚክ ዞን የአዘርባጃን መንግስት የኢኮኖሚ ፕሮግራሞች ውስጥ አንዱና ዋናው ሲሆን÷ ተኪና ለዓለም አቀፍ ገበያ…

የካርቱም ቀጣናዊ ተልዕኮ ማስፈጸም ማዕከል /ሮክ/ ውይይት በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የካርቱም ቀጣናዊ ተልዕኮ ማስፈጸም ማዕከል /ሮክ/ ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት አድርጓል። በአፍሪካ ሕብረት ሥር የተቋቋመው ሮክ በአዲስ አበባ የመከረው ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርና…

የጤና ሙያ ማህበራት የጤና ልማት ፖሊሲ ትግበራ ላይ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል – ዶ/ር መቅደስ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሙያ ማህበራት የጤና ልማት ፖሊሲ ትግበራ ላይ የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ አስገነዘቡ። ሚኒስትሯ ከጤና የሙያ ማህበራት ፕሬዚዳንቶች ጋር ባደረጉት ውይይት፤ ጤና ሚኒስቴር የሙያ ማህበራት የኢትዮጵያን…

ምክር ቤቱ ለሀገራዊ ምክክሩ መሳካት የሚያደርገውን ትብብር እንደሚያጠናክር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገራዊ የምክክር ሂደቱ መሳካት አስፈላጊውን እገዛና ትብብር የማድረግ ስራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ገለጸ። ምክር ቤቱ የምክክር ሒደቱ ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ እስካሁን ሲያበረክት የቆየውን…