በሐረሪ ክልል በመሰረተ ልማት ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በመሰረተ ልማት ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ አበረታች ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ።
በርዕሰ መስተዳድሩ ኦርዲን በድሪ የተመራ የክልሉ ካቢኔ አባላት በሐረር ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ ዘርፈ…