የማዕድን ኮንትሮባንድን በመቆጣጠር ረገድ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የማዕድን የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴዎችን በመቆጣጠር ሃብቱን በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ።
በክልሉ የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የማዕድን…