Fana: At a Speed of Life!

በቴክኖሎጂ የተደገፈ የትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝ ስርዓት በመዘርጋት በችግሩ ልክ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴክኖሎጂ የተደገፈና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝ ስርዓት በመዘርጋት በችግሩ ልክ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝን በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድረግ…

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ተጣብቀው የተወለዱ መንትዮችን በቀዶ ሕክምና እንዲለያዩ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተጣብቀው የተወለዱ መንትዮችን በቀዶ ሕክምና በተሳካ ሁኔታ እንዲለያዩ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ቀዶ ሕክምናውን የሰሩት በሆስፒታሉ የህጻናት ስፔሻሊስት ሐኪም ዶ/ር ሙሉዓለም አማረ÷ ”ሞኖዚጎቲክ” መንትዮች…

በመዲናዋ የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ ለ127 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ማዕድ የማጋራት መርሃ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የረመዳን ወር ጾምን ምክንያት በማድረግ ከ127 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች ማዕድ የማጋራት መርሃ ግብር ማስጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

በአማራ ክልል ከ5 ነጥብ 1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በሰብል ለማልማት የእርሻ ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2016/2017 የምርት ዘመን ከ5 ነጥብ 1ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብል ለማልማት የተጠናከረ የእርሻ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። "ያለግብርና የለም ልዕልና" በሚል መሪ ሃሳብ…

ዳያስፖራውን በኢንቨስትመንት ዘርፎች ተሳታፊ በሚያደርግ ማዕቀፍ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራውን በተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች ተሳታፊ በሚያደርግ ማዕቀፍ ዙሪያ በባሕርዳር ከተማ ውይይት እየተካሄደ ነው። የውይይት መድረኩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዳያስፖራ ጉዳዮች አማካሪ ጋር በመተባበር…

በኦሮሚያ ክልል 5 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመጪው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 5 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ የማዘጋጀት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ ኤሊያስ ከድር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ ባለፉት…

የኅብረት ሥራ ማኅበራት የሀገር ኢኮኖሚና ማኅበራዊ ልማትን የማፋጠን ሚናቸው የጎላ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኅብረት ሥራ ማኅበራት የሀገር ኢኮኖሚ እና ማኅበራዊ ልማትን የማፋጠን ሚናቸው የጎላ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ የክልሉ ኅብረት ሥራ ማኅበራት ሪፎርም ንቅናቄ ይፋዊ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። አቶ…

በጋምቤላ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ምሁራን የበኩላቸውን ሃላፊነት እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል አልፎ አልፎ የሚከሰተው የጸጥታ መደፍረስ በዘላቂነት እንዲፈታ ምሁራን የበኩላቸውን ሃላፊነት እንዲወጡ ተጠየቀ። በክልሉ የሚገኙ ምሁራን ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በወቅታዊ የሰላምና ፀጥታ ሁኔታ ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ የክልሉ…

በአማራ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ክልላዊ ኮንፈረንስ ባለ 7 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ክልላዊ ኮንፈረንስ ባለ ሰባት ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቅቋል፡፡ ክልላዊ ኮንፈርንሱ ከመጋቢት 21 እስከ 23 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ "ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልፅግና" በሚል መሪ ሃሳብ ነው በባሕር…

48 ሚሊየን ብር የሚያወጡ ኮንሮባንድ የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንትሮባንድ ሲዘዋወሩ የነበሩ 48 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንስትራክሽን ሰርቬይ (ቅየሳ) መሳሪያዎች ተያዙ፡፡ የኮንስትራክሽን ሰርቬይ መሳሪያዎቹ በሃዋሳ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን መረጃ ያመላክታል፡፡…