በቴክኖሎጂ የተደገፈ የትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝ ስርዓት በመዘርጋት በችግሩ ልክ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴክኖሎጂ የተደገፈና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝ ስርዓት በመዘርጋት በችግሩ ልክ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡
የትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝን በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድረግ…