Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ 36 ሺህ 600 ዜጎችን በየቀኑ የሚመግቡት ማዕከላት…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተስፋ ብርሃን ምገባ ማዕከላት 36 ሺህ 600 ዜጎች ተጠቃሚ ሆነዋል አለ የከተማ አስተዳደሩ ምገባ ኤጀንሲ፡፡ የኤጀንሲው ም/ዋና ዳይሬክተር ስንታየሁ ማሞ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ለማሕበራዊ…

በአህጉር ደረጃ የማይመረቱ መድኃኒቶችን በሀገር ውስጥ የማምረት አቅም…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ደረጃ የማይመረቱ መድኃኒቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት እና ለአፍሪካ የመድኃኒት ገበያ ማቅረብ የሚያስችል አቅም ተፈጥሯል አለ የቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን። ኢትዮጵያ መድኃኒትን በራስ አቅም ለማምረት እና አቅርቦትን ለማረጋገጥ የተለያዩ…

ማራቶንን ከሁለት ሰዓት በታች የጨረሰ ብቸኛው አትሌት… ኤሊዩድ ኪፕቾጌ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ገና በለጋ እድሜው ከቤት ወደ ትምህርት ቤት ደግሞም ከትምህርት መልስ ወደ ቤት ሦስት ኪሎ ሜትሮችን እለት እለት እየሮጠ ነው ያደገው፡፡ ትምህርትን አብዝቶ ይወድ ነበርና በጊዜው በትምህርት ፍቅሩ የተነሳ የሰርክ ተግባሩ የነበረው ሩጫ የማታ ማታ…

በአማራ ክልል የደረሰ የጤፍ ሰብል ያለ ብክነት እንዲሰበሰብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የምርት ብክነትን በሚቀንስ መንገድ የደረሰ የጤፍ ሰብልን ለመሰብሰብ እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የሰብል ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር ማንደፍሮ አስላከ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በመኸር እርሻ 900 ሺህ…

በሀገር ውስጥ የተመረተ “ቶሎ” የተሰኘ ሃይል ቆጣቢ የኤሌክትሪክ ምድጃ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር ውስጥ የተመረተ "ቶሎ" የተሰኘ ሃይል ቆጣቢ የኤሌክትሪክ ምድጃ በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል፡፡ ግሪን ሲን ኢነርጂ በተባለ ተቋም የተመረተው ቶሎ የኤሌክትሪክ ምድጃ የሃይል ፍጆታን 50 በመቶ መቀነስ እንደሚያስችል ተመላክቷል፡፡…

ፒኤስጂ ከባየርን ሙኒክ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ 4ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ፒኤስጂ ከባየርን ሙኒክ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡ ሁለቱ ቡድኖች በተያዘው የውድድር ዓመት በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ያደረጓቸውን ሁሉንም ጨዋታዎች አሸንፈዋል፡፡ በዚህም…

በመዲናዋ 17 ሺህ በላይ የመሬት ይዞታዎች በካዳስተር ተመዘገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፉት ሶስት ወራት 17 ሺህ በላይ የመሬት ይዞታዎች ላይ የካዳስተር ምዝገባ ተከናውኗል አለ የከተማዋ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ፡፡ ኤጀንሲው ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው ÷ ከመሬት ይዞታ ጋር ተያይዞ…

ኢትዮጵያና ፈረንሳይ በኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ በመካከለኛ የኤሌክትሪክ ኃይል መስመር ዝርጋታ ዘርፍ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እና የፈረንሳይ ኤሌክትሪክ አገልግሎት (ኢ ዲ ኤፍ) አመራሮች…

ጥቅምት 24 ሲታወስ ሀገራዊ ህልውናን በማረጋገጥ ታሪክ የሰሩ ጀግኖችን በማሰብ መሆን አለበት – ሌ/ጄ ዘውዱ በላይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥቅምት 24 ሲታወስ ህግ በማስከበርና ሀገራዊ ህልውናን በማረጋገጥ ታሪክ የሰሩ ጀግኖችን በማሰብ መሆን አለበት አሉ የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ። በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት…

የኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት ኢንቨስትመንት ፎረም በፓሪስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ህብረት ኢንቨስትመንት ፎረም ዛሬ በፈረንሳይ ፓሪስ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በፎረሙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ(ዶ/ር)፣ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ፣ የአውሮፓ ኮሚሽን የአፍሪካ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ጌዛ…