በግንባታ ላይ የሚገኙ የአውሮፕላን ማረፊያዎችን ለማጠናቀቅ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ አካባቢዎች በግንባታ ላይ የሚገኙ የአውሮፕላን ማረፊያዎችን ለማጠናቀቅ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን፡፡
በባለሥልጣኑ የኤሮድሮም ሴፍቲና ስታንዳርድ ዳይሬክተር ምስራቅ ጥላሁን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…