Fana: At a Speed of Life!

ዘመኑን የዋጁ የጨቅላ ሕጻናት ጽኑ ሕሙማን ማዕከላትን ለማስፋፋት…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘመኑን የዋጁ የጨቅላ ሕጻናት ጽኑ ሕሙማን ማዕከላትን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፡፡ በሆስፒታሉ በ27 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ወጪ በዘመናዊ መልኩ እድሳት የተደረገለት የጨቅላ ሕጻናት ጽኑ ሕሙማን…

እየተከናወኑ ያሉ ሀገራዊ ግንባታዎች ለዘላቂ ብልጽግና አስተማማኝ መሰረቶች ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመደመር እሳቤ እየተከናወኑ ያሉ ሀገራዊ ግንባታዎች ለዘላቂ የኢትዮጵያ ብልጽግና አስተማማኝ መሰረቶች ናቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የገለጹት ኢትዮጵያ ትገነባለች፤ ፈጠራ፣ ፍጥነትና ጥራት…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአፈር ማዳበሪያን ለአርሶ አደሮች በወቅቱ ለማሰራጨት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለመኸር እርሻ የአፈር ማዳበሪያን በወቅቱ ለአርሶ አደሮች ለማሰራጨት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የግብዓት አቅርቦት ዳይሬክተር ተስፋዬ በቀለ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ለምርት ዘመኑ…

በ9 ወራት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን የውጭ ጎብኚዎችን ያስተናገደችው ኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን የውጭ ዜጎች የኢትዮጵያን የቱሪስት መዳረሻዎች መጎብኝታቸውን የትራቭል ኤንድ ቱር ወርልድ ዘገባ አመላክቷል፡፡ ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ድረ ገጽ የሆነው “ትራቭል ኤንድ ቱር ወርልድ” እንዳስነበበው÷ ኢትዮጵያ…

አፋርን የዓለም የሳይንስና ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ልጅ የታሪክ መጽሐፍ የመጀመሪያው ምዕራፍ የሆነው የአፋር ክልል በተለይም የአዋሽ ተፋሰስ እንደ ሉሲ (ድንቅነሽ)፣ አርዲ እና ሰላም ያሉ የሰው ልጅ ቅድመ አያቶች ቅሪተ አካላት የተገኙበት ነው፡፡ ክልሉ በዓለም የሳይንስ ሊቃውንት ዘንድ የሰው…

አሜሪካ ወደ ሆርሙዝ ወሽመጥ የሚገቡና የሚወጡ መርከቦችን ማገድ ጀመረች

‎አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ወደ ኢራን ወደቦች የሚደረጉ የባሕር ላይ ጉዞዎችን ማገድ መጀመሯን አስታውቃለች፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ኢራን ወደቦች የሚገቡና የሚወጡ መርከቦች ላይ በዛሬው ዕለት ክልከላ እንደሚጥሉ ይፋ ማድረጋቸው ይታወቃል፡፡…

የኢትዮጵያን የሰው ዘር መገኛነት ዳግም ያረጋገጡ አዲስ የአርኪዮሎጂ ግኝቶች…

በኢትዮጵያ አፋር ስምጥ ሸለቆ በመካከለኛው አዋሽ የምርምር ፕሮጀክት ከ100 ሺህ ዓመታት በፊት ይኖሩ የነበሩ የጥንታዊ ሆሞ ሳፒየንስ ቅሪተ አካላት ተገኝተዋል አለ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን፡፡ የባለሥልጣኑ የአጥኚ ቡድን የሰው ልጅ የዝግመተ ለውጥ ጉዞንና ጥንታዊ የአኗኗር ዘይቤን የሚያሳዩ…

ከ1 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ፓስፖርት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ1 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ፓስፖርት ለዜጎች ተሰጥቷል አለ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት፡፡ የአገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት እንዳሉት ÷ ተቋሙ በመደበኛና አስቸኳይ ፓስፖርት፣ የቪዛ እና…

ጋሞ ጨንቻ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አደገ

‎አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ "ሀ" እየተሳተፈ የሚገኘው ጋሞ ጨንቻ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማደጉን አረጋግጧል። ‎ዛሬ በጅማ ስታዲየም ጨዋታውን ያደረገው ጋሞ ጨንቻ ቡራዩ ከተማን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ‎ ‎ውጤቱን ተከትሎም…

ፌዴሬሽኑ የአካል ጉዳተኞችን የምርጫ ተሳትፎ ለማሳደግ በቅንጅት መስራት ይገባል አለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአካል ጉዳተኞች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በሁሉም ሒደቶች ያላቸውን ተሳትፎ ለማሳደግ በትብብር መስራት ይገባል አለ የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን፡፡ የፌዴሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ አባይነህ ጉጆ እንዳሉት ÷ የአካል ጉዳተኞች በቅድመ…