Fana: At a Speed of Life!

የባሕር በር ጥያቄው የሕዝብን ፍላጎትና ጥቅም ማዕከል ያደረገ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የሕዝቡን ፍላጎትና ጥቅም ማዕከል ያደረገ ነው አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ ለወጣቶች…

የኢትዮጵያን ቱባ ባህልና ትውፊት በውጪው ዓለም ይበልጥ ለማስተዋወቅ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥንታዊ የሰው ዘር መገኛ የሆነችው ኢትዮጵያ የተለያዩ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦችን አቅፋ ይዛለች፡፡ የ13 ወር ጸጋ ባለቤቷ ኢትዮጵያ ባሏት ውብ ተፈጥራዊ እና ሰው ሰራሽ ቅርሶች የዓለም አቀፍ ቱሪስቶችን ቀልብ በመሳብ ትታወቃለች፡፡…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የድህረ ምርት ብክነትን ለመቀነስ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የድህረ ምርት ብክነትን ለመቀነስ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የእቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክተር ምህረቱ መኮንን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ በመኸር እርሻ 1 ነጥብ 57…

የኦሊምፒክ ስፖርት የወጣቶችን ሁለንተናዊ አቅም ለማጎልበት ያስችላል – አቶ ቀጄላ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሊምፒክ ስፖርት የወጣቶችን ሁለንተናዊ አቅም ለማጎልበት ያስችላል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የወጣቶች እና ስፖርት አማካሪ ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ፡፡ 2ኛው የኢትዮጵያ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ ማጠቃለያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ስታዲየም…

ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት የግሉ ዘርፍ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው – የዓለም ባንክ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለመጣው የኢኮኖሚ እድገት የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው አሉ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ማሪያም ሳሊም፡፡ ማሪያም ሳሊም ዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ቁልፍ አጋር መሆኑን ገልጸው ÷ በተለያዩ ዘርፎች አስፈላጊውን…

ኪሊያን ምባፔ የወርቅ ጫማ ሽልማቱን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጫዋች ኪሊያን ምባፔ የ2024/25 የውድድር ዘመን የወርቅ ጫማ ሽልማቱን በዛሬው ዕለት ተረክቧል፡፡ ኪሊያን ምባፔ በ2024/25 የውድድር ዓመት 31 ግቦችን በማስቆጠር የስፔን ላሊጋ ኮከብ ግብ አስቆጣሪ ሆኖ ማጠናቀቁ…

ኢትዮጵያ በድንበር ተሻጋሪ ወንዞቿ ያላት አቋም ፍትሀዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ነው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በድንበር ተሻጋሪ ወንዞቿ ያላት ጽኑ አቋም ፍትሀዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ነው አሉ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። "ውሃና ንጹህ ኢነርጂ ለዘላቂ እድገት" በሚል መሪ ሐሳብ ከጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ…

በተኪ ምርት ከ1 ቢሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ሶስት ወራት በተኪ ምርት 1 ነጥብ 08 ቢሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ማዳን ተችሏል፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) እንዳሉት ÷ በሩብ ዓመቱ የአምራች ዘርፉን ውጤታማነት ይበልጥ ለማሳደግ በርካታ…

ለኢንተርፕራይዞች ከ4 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ተሰራጨ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሶስት ወራት ለአምራች ኢንተርፕራይዞች ከ4 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ የሥራ ማስኬጃ ብድርና የማምረቻ መሳሪያ ተሰራጭቷል፡፡ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኑኬሽን ተ/ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሮቤል አሕመድ እንዳሉት÷…

የእንስሳት ልማትና የእንስሳት ተዋጽዖ ላይ ያተኮረ አውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ5 ሺህ በላይ የምስራቅ አፍሪካና ዓለም አቀፍ ሀገራት ጎብኚዎች የሚሳተፉበት የእንስሳት ልማትና የእንስሳት ተዋጽዖ ላይ ያተኮረ አውደ ርዕይ በሚሊኒየም አደራሽ ተከፍቷል። ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት በሚካሄደው አውደ ርዕይና ጉባኤ ከ14…