Fana: At a Speed of Life!

83 በመቶ አገልግሎቶቹን በኦንላይን የሰጠው ተቋም…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት አሰራሩን በማዘመን 83 በመቶ አገልግሎቶቹን በኦንላይን እየሰጠ ነው፡፡ የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ እቱገላ ተሾማ እንዳሉት ÷ በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት በቴክኖሎጂ የታገዝ…

በመዲናዋ የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የእውቅና እና የምስጋና መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ እውቅናው በ4 ኪሎ እንጦጦ፣ በጉለሌ የእፅዋት ማዕከል ኮሪደር ልማትና የእንጦጦ ወዳጅነት አደባባይ ፒኮክ ፓርክ…

ጤናማ የወንዝ ዳርቻዎች የማህበረሰብን የኑሮ ደህንነት ለማሻሻል ያስችላሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጤናማ የወንዝ ዳርቻዎች የማኅበረሰብን የኑሮ ደህንነት የሚያሻሽሉና የከተሞችን ለፈተና አለመበገር የሚያጠናክሩ ደማቅ ሕዝባዊ ሥፍራዎችን ይፈጥራሉ አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

በኬንያ በትራፊክ አደጋ የ21 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኬንያ ኪሱሙ በዛሬው ዕለት በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ21 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ አደጋው ከቀብር ሥነ ሥርዓት ሲመለሱ የነበሩ ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ ኮፕቲክ ከተሰኘ አደባባይ ላይ በመገልበጡ ነው የተከሰተው፡፡ በዚህም…

በሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ወንጀል ተግባር የተሰማሩ 138 ተጠሪጣሪዎች ባንክ ሒሳብ ታገደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ የወንጀል ተግባር ላይ የተሰማሩ 138 ተጠርጣሪዎች የባንክ ሒሳብ ታግዷል አለ የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ሕጋዊና መደበኛ የባንክ ሥርዓትን ወደ ጎን በመተው በሕገ ወጥ እና ትይዩ ገበያ የውጭ ምንዛሪ…

የብልፅግና ፓርቲ ም/ቤት የታሪካዊ ጠላቶችን የመጨረሻ ሙከራ ለማምከን በቁርጠኝነት ለማከናወን ያስቀመጣቸው ሰባት ጉዳዮች፡-

የብልፅግና ፓርቲ ም/ቤት የታሪካዊ ጠላቶችን የመጨረሻ ሙከራ ለመጨረሻ ጊዜ ለማምከን በቁርጠኝነት ለማከናወን ያስቀመጣቸው ሰባት ጉዳዮች፡- 👉ግጭትን ሊያስቀሩ የሚችሉ ሰላማዊ አማራጮችን በሁሉም አቅጣጫ ለመሞከርና በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ለሚወስኑ ታጣቂዎች አስፈላጊውን ሁሉ ለማድረግ፤…

ታሪካዊ ጠላቶች ኢትዮጵያን ከመንገዷ ለማስቀረት ያቀዷቸው ስልቶች…

የብልፅግና ፓርቲ ም/ቤት ታሪካዊ ጠላቶችና የእነርሱ ተላላኪዎች ኢትዮጵያን ከመንገዷ ለማስቀረት የመጨረሻውን ሙከራ በማድረግ ላይ እንደሚገኙ አመልክቷል፡፡ በዚህ የመጨረሻ ሙከራቸውም ስድስት ስልቶችን ለመጠቀም እንደተነሡ ነው ምክር ቤቱ የገመገመው፡፡ እነዚህ ስልቶችም፡- 👉ለግድያ…

የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት መግለጫ

እኛ የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ከሐምሌ 30 እስከ ነሐሴ 02 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረግነው መደበኛ ስብሰባ በዓለማዊ፣ አህጉራዊ፣ ቀጣናዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በዝርዝር ተወያይተናል። ምክር ቤታችን አሁን ባለው የጂኦ ፖለቲካ ሁኔታ ውስጥ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ስለሚከበርበት…

አረንጓዴ አሻራ ለትውልድ ምቹ ሀገርን የመገንባት ትልቅ ተነሳሽነት ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ አሻራ ለትውልድ ምቹ ሀገርን የመገንባት ትልቅ ተነሳሽነት በመሆኑ ተሳትፏችንን አጠናክረን እንቀጥላለን አሉ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች። በኦሮሚያ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት በሸገር ከተማ መነ አብቹ ክፍለ ከተማ…

የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቁ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለኢትዮጵያ የልማት ጉዞ ቁልፍ የሆነውን ኃይል በስፋት በማምረት ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገራት…