Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ320 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዘመኑን የዋጁ ቴክኖሎጂዎችን በመተግበር ለደንበኞች ቀልጣፋና አስተማማኝ አገልግሎት እየሰጠሁ ነው አለ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞች አገልግሎት ሳምንት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ የገንዘብ…

የአነስተኛ አውሮፕላን ማረፊያዎች መስፋፋት ለቱሪዝምና ኢንቨስትመንት መነቃቃት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አነስተኛ የአውሮፕላን ማረፊያዎችን በተለያዩ አካባቢዎች ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን፡፡ በባለሥልጣኑ የኤሮድሮም ሴፍቲና ስታንዳርድ ዳይሬክተር ምስራቅ ጥላሁን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የአየር…

የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስከበር ከኢትዮጵያውያን ውጪ ሌላ ማንም ሰው ግዴታ የለበትም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ጥቅም እና ፍላጎት ለማስከበር ከእኛ ኢትዮጵያውያን ውጪ ሌላ ማንም ሰው ግዴታ የለበትም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የኢትዮጵያን ጥቅም፣ የኢትዮጵያን…

የኢትዮጵያን ድንቅ ባሕላዊ እሴቶችና ትውፊቶችን ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት መጠቀም ይገባል – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ድንቅ ባሕላዊ እሴቶችና ትውፊቶችን ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት መጠቀም ይገባል አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፡፡ ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ በርካታ ባህላዊ፣ ታሪካዊና ኪነ ጥበባዊ ጸጋዎች እንዳሏት ገልጸው÷…

የፌዴራል ፖሊስን የሰው ሀብት አስተዳደር የሚያዘምኑ ሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎች…

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ከፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር ያበለጸጋቸው ሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎች ተመርቀዋል፡፡ የሰው ሃብት አስተዳደር (ኢአርፒ) ሥርዓቶቹ ተቋሙን ከወረቀት ንክኪ ነፃ ከማድረግ ባለፈ የሀገሪቱን የሳይበር…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 4 ሺህ 158 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ ላከ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የልማት ሥራዎችን ለሕብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት እቅድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተቋማዊ አገልግሎት አሰጣጥን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተከናወኑ ማሻሻያዎችን ተዘዋውረው መመልከታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ…

ሀገራዊ ምርጫው የተሳካ እንዲሆን የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሚና የላቀ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የተሳካ እንዲሆን የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሚና የላቀ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን አስጀምረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የኢትዮጵያን ፈጣን የአየር ትራንስፖርት እድገትና እየሰፋ…

የማሌ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ‘ዶኦሞ’ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማሌ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ 'ዶኦሞ’ በዓል በፓናል ውይይትና በባህላዊ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ሌሞጌንቶ ከተማ ‘የዶኦሞ ብስራት ለሀገራዊ አንድነትና ዕድገት’ በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ በሚገኘው በዓል…