Fana: At a Speed of Life!

ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥር የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳዊው ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥራ የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ በሀገር ውስጥ ጉዳይ ዘገባ ለመስራት ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በኢትዮጵያ የጅቡቲ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በኢትዮጵያ የጅቡቲ አምባሳደር አብዲ ማህሙድ ኢቤ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም÷በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡

ሆስፒታሉ ተቋርጦ የነበረውን የኩላሊት እጥበት ሕክምና ዳግም አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳግማዊ ሚኒልክ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተቋርጦ የነበረው የኩላሊት እጥበት ሕክምና ዳግም መጀመሩን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ ዶ/ር ዮሃንስ ጫላ÷ ሆስፒታሉ ቀደም ሲል የኩላሊት እጥበት ሕክምና አገልግሎት ከአብ…

ባለፉት 5 ዓመታት የተካሄዱ የአዲስ ወግ ውይይቶችን የሰነደ “የአዲስ ወግ መድረኮች” መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት የተካሄዱ የአዲስ ወግ ውይይቶችን የሰነደ “የአዲስ ወግ መድረኮች” መጽሐፍ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ በመርሐ-ግብሩ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሃላፊ ቢልለኔ ስዩም÷ ከርዕሰ ጉዳይ መረጣና አሳታፊነት…

በህንድ አንድ የጭነት ባቡር 70 ኪሎ ሜትር ያለ ካፒቴን መጓዙ እያነጋገረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ አንድ ጠጠር የጫነ ባቡር 70 ኪሎ ሜትር ያለምንም ካፒቴን መጓዙ መገናኛ ብዙሃንን እያነጋገረ ይገኛል፡፡ ባቡሩ ከሰሜናዊ ጃሙ ግዛት በመነሳትወደ ፑንጃብ እና ካሽሚር ሲንቀሳቀስ እንደነበር የተገፀ ሲሆን 70 ኪሎ ሜትር ያለ ካፒቴን መጓዙ…

በሀገራዊ ምክክሩ የሚሳተፉ የወላይታ ዞን ተወካዮችን መረጣ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከወላይታ ዞን በሀገራዊ ምክክሩ የሚሳተፉ የማህብረሰብ ተወካዮችን መረጣ ከየካቲት 19 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ አንደሚካሄድ አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ እስከአሁን ባደረጋቸው እንቅስቃሴዎች በሰባት ክልሎች እና ሁለት…

በዱከም በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ7 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሾፍቱ ከተማ ዱከም ክፍለ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው አንድ ሲኖትራክ፣ ሁለት ሚኒባሶች እና አንድ ላንድ ክሮዘር ተሽከርካሪ እርስ በርስ በመጋጨታቸው ነው የተከሰተው፡፡ በተከሰተው አደጋም የሰባት…

ኢትዮጵያ በዓለም የንግድ ድርጅት የሚኒስትሮች ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 13ኛው የዓለም የንግድ ድርጅት የሚኒስትሮች ጉባዔ ዛሬ በተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አቡ ዳቢ መካሄድ ጀምሯል። በድርጅቱ የታዛቢነት መቀመጫ ያላት ኢትዮጵያም በጉባዔው ላይ እየተሳተፈች ነው። በጉባዔው የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትርና የዓለም…

በአራዳ ክ/ከተማ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ የውይይት መድረኩ "ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና…

በ1 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ በምረቃ ሥነ÷ሥርዓቱ የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር እና የድሬዳዋ…