Fana: At a Speed of Life!

4ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍጻሜ ውድድር ነገ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 4ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የፋና ላምሮት የፍጻሜ ውድድር ነገ ቅዳሜ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል። ላለፉት 12 ሳምንታት በ16 ተወዳዳሪዎች መካከል ሲደረግ የነበረው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ነገ ቅዳሜ በ13ኛ ሳምንቱ…

በዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራ ልዑክ አይደር ሪፈራል ሆስፒታልን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራ ልዑክ በመቀሌ አይደር ሪፈራል ሆስፒታል እና የአፎሚ ሜዲካል ግላቭ ማምረቻ ማዕከልን ጎበኘ፡፡ ልዑካኑ በጉብኝታቸው በአይደር ሪፈራል ሆስፒታል በመገንባት ላይ የሚገኘውን የካንሰር ጨረራ ሕክምና መስጫ ማዕከል…

በሕገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ 345 ሽጉጥ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መነሻውን ምዕራብ ጎንደር ሸህዲ ሽንፋ አድርጎ ወደ ባህርዳር ከተማ ሊገባ የነበረ 345 ሽጉጥ መያዙን የባህርዳር-ጎንደር ኮማንድ ፖስት አስታወቀ። ሕገ-ወጥ ሽጉጡ በተሽከርካሪ ላይ ተመሳስሎ በተሰራ ሻግ በድብቅ ተጭኖ ሲጓዝ በተደረገ ክትትል ምሽት 1…

110 የሽብር ቡድኑ ሸኔ አባላት በሰላማዊ መንገድ እጃቸውን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን በተለየዩ ወረዳዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 110 የአሸባሪው ሸኔ አባላት መንግስት ያቀረበውን የሳላም ጥሪ ተቀብለው እጃቸውን ሰጥተዋል። የዞኑ አስተዳደር እንዳስታወቀው÷የመንግስት ጸጥታ ሃይሎች በተለያዩ ወረዳዎች…

ፓኪስታን የኢትዮጵያን አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ተሞክሮ ለመውሰድ ተስማማች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓኪስታን የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ኢኒሼቲቭን ተሞክሮ ለመውሰድ መስማማቷን አስታወቀች፡፡ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ከፓኪስታን የአካባቢ ጥበቃ አስተባባሪ ሮሚና ከርሺድ አላም ጋር…

አየር መንገዱ የ78 ዓመታት የስኬት ጉዞውን በማስመልከት በልዩ ዝግጅት ወደ ካይሮ በረራ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ አገልግሎት መስጠት የጀመረበትን 78ኛ ዓመት አስመልክቶ የመጀመሪያ በረራ ወዳደረገበት ካይሮ በልዩ ዝግጅት በረራ አድርጓል። አየር መንገዱ በፈረንጆቹ 1946 መጋቢት 29 በአሥመራ በኩል በማድረግ ወደ ግብጽ ካይሮ…

በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ማምረቻ ኢንዱስትሪን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች ልዑክ የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ማምረቻ ኢንዱስትሪ የሥራ እንቅስቃሴን ጎብኝቷል። በጉብኝቱ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር…

በመዲናዋ የተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ በሰላም መጠናቀቁን የጋራ ግብረ ሃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ ህዝብ የታደመበት እና በአዲስ አበባ የተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ በሰላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ሃይል አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ በስኬት እና በሰላም እንዲጠናቅ ለማስቻል የፀጥታና…

ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ በሐረሪ ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በለውጡ የተገኙ ስኬቶችን ለማስቀጠል ያለመ የድጋፍ ሰልፍ በሐረሪ ክልል ተካሄደ ፡፡ በድጋፍ ሰልፉ ከክልሉ ሁሉም አካባቢዎች የተወጣጡ ነዋሪዎች፣ አርሶ አደሮች እና የመንግስት ሰራተኞች እየተሳተፉ ተሳትፈዋል። ሰልፈኞቹ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

በለውጡ የተገኙ ስኬቶችን ለማስቀጠል ያለመ የድጋፍ ሰልፍ በሃላባ ቁሊቶ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በለውጡ የተገኙ ስኬቶችን ለማስቀጠል ያለመ የድጋፍ ሰልፍ በሃላባ ቁሊቶ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በድጋፍ ሰልፉ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች እና የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች መሳተፋቸውን የሃላባ ዞን ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡…