Fana: At a Speed of Life!

የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቁ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለኢትዮጵያ የልማት ጉዞ ቁልፍ የሆነውን ኃይል በስፋት በማምረት ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገራት…

የውጭ ሀገር ዜጎችን በኢትዮጵያ የንብረት ባለቤት የሚያደርገው አዋጅ ኢንቨስትመንትን ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ሀገር ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም ባለይዞታ የሚሆኑበት አግባብ በአዋጅ መደንገጉ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ፍሰትን ያሳድጋል አሉ የምጣኔ ሃብት ምሁራን። ምሁራኑ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷የአዋጁ መጽደቅ የውጭ ሀገር…

የትራንስፖርት ዘርፉ የበሽታ ምንጭ መሆን የለበትም – አቶ በረኦ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዜጎቻችን በሽታ የሚያመርት የትራንስፖርት ዘርፍ ይዘን መቀጠል አንችልም አሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ በረኦ ሀሰን። ሚኒስትር ዴዔታው ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ ለዜጎች ምቹ የሆኑ ዘመናዊ…

የባህር በር የሌላቸው ሀገራት የባህር መተላለፊያ የማግኘት መብታቸው ሊከበር ይገባል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህር በር የሌላቸው ሀገራት ያልተቋረጠ እና ደህንነቱ የተጠበቀ የባህር መተላለፊያ የማግኘት መብታቸው ሊከበር ይገባል አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ። ሶስተኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የባህር በር የሌላቸው…

በፌዴሬሽን ምክር ቤት ሲሰሩ የነበሩ ግለሰቦችን ጨምሮ የተከሰሱበትን ስልጣንን አላግባብ መገልገል ወንጀል ክስ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ችሎት በፌዴሬሽን ምክር ቤት በተለያየ የስራ ኃላፊነት ሲሰሩ የነበሩ ግለሰቦችን ጨምሮ የተከሰሱበትን ስልጣንን አላግባብ መገልገል ወንጀል ክስ እንዲከላከሉ ብይን ሰጠ፡፡ ተከሳሾች 1ኛ…

የዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር የሩሲያና ዩክሬን ጦርነት ማስቆም በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ ሁለቱ ወገኖች ጦርነቱን ማስቆም…

ጾመ ፍልሰታን ስለሀገር ሰላም በመጸለይና ችግር ውስጥ የሚገኙ ወገኖችን በመርዳት ልናሳልፍ ይገባል – ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጾመ ፍልሰታን ስለሀገር ሰላም በመጸለይ እና ችግር ውስጥ የሚገኙ ወገኖችን በመርዳት ልናሳልፍ ይገባል አሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የ2017 ዓ.ም የቅድስት…

ለኢንተርፕራይዞች ከ18 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ተሰራጨ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት ለአምራች ኢንተርፕራይዞች ከ18 ቢሊየን ብር በላይ የሥራ ማስኬጃ ብድርና የማምረቻ መሳሪያ ተሰራጭቷል፡፡ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ጳውሎስ በርጋ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…

ዩኒቨርሲቲው የአካባቢ ሥነ ምሕዳርን መጠበቅ የሚያስችሉ ሥራዎችን እያከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ሐምሌ 28፣ (ኤፍ ኤም ሲ) አርባ ምንጭ የኒቨርሲቲ ሀገር በቀል እፅዋትን በመጠበቅ ሀገራዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ ሥራዎችን እየሰራሁ ነው አለ፡፡ በዩኒቨርሲቲው የብዝሃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል ዳይሬክተር ሽቴ ጋተው (ዶ/ር) ÷ በመጥፋት ላይ ያሉ የእፅዋት ዝርያዎችን…

ክረምትና የከሰል ጭስ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ክረምቱን ተከትሎ ከሚመጣው ቅዝቃዜ ጋር ተያይዞ የሰዎች የከሰል አጠቃቀም ከወትሮው በተለየ መልኩ ይጨምራል፡፡ በርካቶች በክረምት ወቅት በቤታቸው የሚኖርን ቅዝቃዜ ለመከላከል ከሰልን ሙቀት ለመፍጠር ሲጠቀሙ በስፋት ይስተዋላል፡፡ በሌላ በኩል…