Fana: At a Speed of Life!

4 ነጥብ 6 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት በ4 ነጥብ 6 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ለማከናወን ዝግጅት ተጠናቅቋል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ በሚኒስቴሩ የተፈጥሮ ሃብት ልማት፣ ጥበቃና አጠቃቀም መሪ ሥራ አስፈጻሚ ፋኖሴ መኮንን እንዳሉት ÷…

በሁሉም ዘርፍ የምርት ጥራትን ባሕል ለማድረግ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ዘርፍ የምርት ጥራትን እና ተደራሽነትን ባህል ለማድረግ ሁሉም የበኩሉን ሃላፊነት ሊወጣ ይገባል አለ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት፡፡ በቧንቧ እቃዎች ላይ ያሉ ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃዎችን ለማስገንዘብ እንዲሁም የሳኒቴሪ መሃንዲሶችና…

ቅድመ መደበኛ ትምህርት የወደፊቱን የሰው ሃይል ያጠናክራል- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕጻናት ቅድመ መደበኛ ትምህርት ለኢትዮጵያ ቁልፍ በዘርፉ የተወሰደ የማስተካከያ ርምጃ ነው አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፡፡ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ሕጻናት በትምህርታቸውና በሕይወታቸው ስኬታማ እንዲሆኑ የሚያስፈልጋቸውን ክህሎትና እውቀት…

ልጆች ከቴክኖሎጂ እቃዎች ጋር ያላቸው ያልተገደበ ትስስር የውይይት ባህላቸውን እየጎዳ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ልጆች ከወላጆቻው ጋር ከመወያየት ይልቅ ከቴክኖሎጂ እቃዎች ጋር ያላቸው ያልተገደበ ትስስር የውይይት ባህላቸውን እየጎዳ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ…

ግብፅ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ግብፅ ቤኒንን 3 ለ 1 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅላለች፡፡ የግብፅን የማሸነፊያ ግቦች ሳላህ፣አቴያ እና ኢብራሂም ሲያስቆጥሩ ቤኒንን ከሽንፈት ያልታደገችዋን ብቸኛ ግብ ደግሞ ዶሱ ከመረብ…

በቀጣይ 10 ዓመት ውስጥ የተደመረ ትውልድ ለመፍጠር ይሰራል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ 10 ዓመት ውስጥ የተደመረ ትውልድ ለመፍጠር በትኩረት ይሰራል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ “የምሁራን ሚና…

ምሁራን በሃሳብ የበላይነት የሚያምኑና አዳዲስ ፈጠራዎችን የሚያበረክቱ ሊሆኑ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁራን የሃሳብ ልዩነታቸውን በጠረጴዛ ዙሪያ በመፍታት ለሃሳብ የበላይነት የሚገዙና አዳዲሰ ነገሮችን የሚፈጥሩ ሊሆኑ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት…

በመስቀል አደባባይ ለሚካሄደው የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት በመስቀል አደባባይ የሚካሄደው የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይከሰት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ አለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፡፡ ነገ ታሕሣሥ 28 ቀን…

የሻሸመኔ ፋና ኤፍኤም 103 ነጥብ 4 ሰራተኞች በመቄዶኒያ የአረጋውያን መርጃ ማዕከል ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሻሸመኔ ፋና ኤፍኤም 103 ነጥብ 4 ጣቢያ ሰራተኞች የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በመቄዶኒያ የአረጋውያን መርጃ ማዕከል ሻሸመኔ ቅርጫፍ ለሚገኙ አረጋዊያን ማዕድ አጋርተዋል። የጣቢያው ሥራ አስኪያጅ ቢቂላ ቱፋ እንዳሉት፤ ጣቢያዉ በይዘት…

የቄራዎች ድርጅት ለገና በዓል ከ5 ሺህ በላይ የእርድ እንስሳት ተዘጋጅተዋል አለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጪው የገና በዓል ከ5 ሺህ በላይ የእርድ እንስሳት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ተጠናቅቋል አለ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት፡፡ የድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሙልነህ ደሳለኝ እንዳሉት ÷ ለገና በዓል በዋናው ቄራና አቃቂ ቅርንጫፍ ከ5 ሺህ…