Fana: At a Speed of Life!

የእንስሳት ልማትና የእንስሳት ተዋጽዖ ላይ ያተኮረ አውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ5 ሺህ በላይ የምስራቅ አፍሪካና ዓለም አቀፍ ሀገራት ጎብኚዎች የሚሳተፉበት የእንስሳት ልማትና የእንስሳት ተዋጽዖ ላይ ያተኮረ አውደ ርዕይ በሚሊኒየም አደራሽ ተከፍቷል። ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት በሚካሄደው አውደ ርዕይና ጉባኤ ከ14…

የገጠሩን ማሕበረሰብ ኑሮ ለመቀየር የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገጠሩን ማሕበረሰብ ኑሮ የመቀየር እና ምርታማነትን የማሳደግ ተግባር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና ባጠረ ጊዜ ማሳካት ያስችላል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ትናንት በኦሮሚያ…

በአስደናቂ ውጤት የተጠናቀቀው የፕሬዚዳንት ትራምፕና ሺ ጂንፒንግ ውይይት…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የቻይና አቻቸው ሺ ጂንፒንግ በደቡብ ኮሪያ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ሁኔታዎች እና በጋራ ተጠቃሚነት ላይ በትኩረት መክረዋል፡፡…

ለቀይ ባሕር ጥያቄ የሚሰጠው አሉታዊ ምላሽ የኢትዮጵያ እድገት ለእኛ ስጋት ነው ከሚል ይመነጫል

ለቀይ ባሕር ጥያቄ የሚሰጠው አሉታዊ ምላሽ የኢትዮጵያ እድገት ለእኛ ስጋት ነው ከሚል ይመነጫል - የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባሉ አቶ ከማል አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለቀይ ባሕር ጥያቄ ከኤርትራ በኩል የሚሰጠው አሉታዊ ምላሽ የኢትዮጵያ እድገት ለእኛ ስጋት ነው ከሚል…

በሀገር ውስጥ የተመረቱ ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በሙከራ የተረጋገጡና በሀገር ውስጥ የተሰሩ ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህ መሰረትም በኢትዮጵያ የመጀሪያ የሆነው ማንኛውንም ማሽነሪ ማንቀሳቀስ የሚያስችል ሞተር በኢንስቲትዩቱ ተሰርቶ…

በኦሮሚያ ክልል ከ2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አሁን ላይ ሁለት ሚሊየን በላይ ተማሪዎች የት/ቤት ምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ ቡልቶሳ ኢርኮ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በ2018 በጀት ዓመት በሁሉም የክፍል ደረጃ…

በሩብ ዓመቱ ከ262 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሶስት ወራት ለተለያዩ ዘርፎች ከ262 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ተሰጥቷል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ፡፡ ሚኒስትሯ የ2018 ሩብ ዓመት አፈጻጸምን አስመልክተው ባቀረቡት ሪፖርት ፥ ባለፉት ሶስት…

አትሌት ትዕግስት አሰፋ እና ዮሚፍ ቀጀልቻ የዓመቱ ምርጥ አትሌት ዕጩ ውስጥ ተካተቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ትዕግስት አሰፋ እና አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ ከስታዲየም ውጭ የዓመቱ ምርጥ የጎዳና ላይ ውድድር አትሌት ዕጩ ውስጥ ተካተቱ። የዓለም አትሌቲክስ በዛሬው ዕለት ይፋ ባደረገው መረጃ፤ አትሌቶቹ በውድድር ዓመቱ በተለያዩ የጎዳና ላይ ውድድሮች…

የፋይናንስ አስተዳደር ሥርዓት ትግበራ ለኢኮኖሚ እቅዱ መሳካት…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የነደፈውን ኢኮኖሚያዊ ዕድገት እውን ለማድረግ የተጠናከረ የፋይናንስ አስተዳደር ሥርዓትን በሁሉም የአስተዳደር መዋቅሮች መዘርጋት ይገባል አሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያዘጋጀው ዓመታዊ…

የተግባረ ዕድ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪዎች ዘመኑን የዋጀ የቴክኖሎጂ እውቀት እንዲገበዩ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተግባረ ዕድ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪዎች የዘመኑን ዲጂታል አሰራር  እና ቴክኖሎጂ የሚመጥን ትምህርት እንዲቀስሙ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ ነው አሉ የኮሌጁ ዲን አቶ ተሰፋዬ አድማሱ ፡፡ የአዲስ አበባ ተግባረ ዕድ ፖሊቴክኒክ…