በጫካ የሚንቀሳቀሱ አካላት የሕዝብን ጥቅም በሚያስጠብቅ መልኩ የሰላም አማራጭን ሊቀበሉ ይገባል – የአፋሕድ ከፍተኛ አመራሮች
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጫካ የሚንቀሳቀሱ አካላት የሀገርና ሕዝብን ጥቅም በሚያስጠብቅ መልኩ የሰላም አማራጭን ሊቀበሉ ይገባል አሉ የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ከፍተኛ አመራሮች።
በአማራ ክልል መንግሥትና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት የተፈረመውን የሰላም ስምምነት…