Fana: At a Speed of Life!

የከተራና የጥምቀት በዓላት ሲከበሩ አደጋዎች እንዳይከሰቱ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ የከተራና የጥምቀት በዓልን ሲያከብር እሳትና ሌሎች ድንገተኛ አደጋዎች እንዳይከሰቱ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እሳትና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት…

የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ እሴትነቱ ባሻገር ለማኅበራዊ ትስስር መጎልበት ከፍተኛ ሚና አለው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ እሴትነቱ ባሻገር ለማኅበራዊ ትስስራችን መጎልበት ከፍተኛ ሚና አለው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ አፈ ጉባዔው÷ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለከተራና ጥምቀት በዓላት የእንኳን…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለከተራና ጥምቀት በዓላት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ ምክር ቤቱ በመልዕክቱ የጥምቀት በዓል በመላው የኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚከበር በዓል መሆኑን አውስቷል፡፡ በሌሎች ክፍለ ዓለማት ጭምር…

ኢትዮጵያ ከብሪክስ ጥቅም ለማግኘት ብቻ ሳይሆን ግዴታዋን ለመወጣትም ቁርጠኛ ናት – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከብሪክስ ጥቅም ለማግኘት ብቻ ሳይሆን ግዴታዋን ለመወጣትም ቁርጠኛ ናት ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ ልዕለ ሃያል ያልሆኑ፣ሆኖም በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ተፅዕኖ ያላቸው ሀገራት መካከለኛ…

በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ላይ 12 ቀናት የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ላይ 12 ቀናት የምርመራ ማጠናቀቂያ ጊዜ ለፖሊስ ፈቀደ። ተጠርጣሪ ተስፋዬ ሆርዶፋ በታህሳስ 7 ቀን 2016 ዓ.ም…

የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር ዝግጅት ማድረጉን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተራ እና የጥምቀት በዓላት ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበሩ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ደግፌ ደበላ እንዳሉት፥ በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች የከተራ እና የጥምቀት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመንገደኞች አውሮፕላን በመቀሌ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ካረፈ በኋላ ከበረራ መስመር የመንሸራተት ችግር እንዳጋጠመው…

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመንገደኞች አውሮፕላን በመቀሌ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ካረፈ በኋላ ከበረራ መስመር የመንሸራተት ችግር እንዳጋጠመው አስታወቀ፡፡ በጉዳቱ በመንገደኞች እና በበረራ ሰራተኞች ላይ ያጋጠመ ምንም አይነት ጉዳት…

በጎንደር ለጥምቀት በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ለሚከበረው የከተራ እና የጥምቀት በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የጎንደር ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ባዩ አቡሃይ በሰጡት መግለጫ ÷ በዓሉ በተሳካ ሁኔታ እንዲከበር ኮሚቴ ተዋቅሮ…

አርሶ አደሩን ከልማዳዊ የግብርና አሰራር ልናወጣው ይገባል አሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን አርሶ አደር የኩታ ገጠም አስተራረስ ዘዴን እና ቴክኖሎጂን እንዲጠቀም በማድረግ ከልማዳዊ የግብርና አሰራር ልናወጣው ይገባል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የግብርና ቢሮ…

በሐረር ከተማ የሃይማኖት አባቶች የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ስፍራን አፀዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ የሃይማኖት አባቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ስፍራን አፅድተዋል። የሐረሪ ክልል የሰላምና የፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ቶፊቅ መሃመድ ÷የጽዳት መርሐ ግብሩ ሐረር የምትታወቅበትን የአብሮነት፣ የፍቅርና…