የከተራና የጥምቀት በዓላት ሲከበሩ አደጋዎች እንዳይከሰቱ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ የከተራና የጥምቀት በዓልን ሲያከብር እሳትና ሌሎች ድንገተኛ አደጋዎች እንዳይከሰቱ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እሳትና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ፡፡
የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት…