Fana: At a Speed of Life!

የባንክ አሰራር ሥርዓትን ለማስተካከል በሚል የግለሰቦችን ሚስጢር ቁጥር በመውሰድ ገንዘብ ያጭበረበረው ተከሳሽ በጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባንክ አሰራር ሥርዓትን ለማስተካከል በሚል በማታለል የግለሰቦችን ሚስጢር ቁጥር በመውሰድ ገንዘብ ያጭበረበረው ተከሳሽ በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ። የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት በተከሳሹ ላይ የቀረቡ…

ዩኒሴፍ በኢትዮጵያ የልማትና የሰብዓዊ ሥራዎችን ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከተባበሩት መንግስታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ ) የሰብዓዊ እርዳታ ምላሽና አቅርቦት ም/ዋና ዳይሬክተር ኢድዋርድ ቻይበን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ ወቅታዊ የልማት ሁኔታ እና የሰብዓዊ…

የዓድዋ ድል መታሠቢያ በዓልን ለማክበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የጋራ ግብረ ሃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 128ኛው የዓድዋ ድል መታሠቢያ በዓልን ለማክበር የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ፍፁም ሠላማዊ እንዲሆኑ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ሃይል አስታወቀ። የፀጥታና ደህነት የጋራ ግብረ ሃይሉ የካቲት…

የአማራ ክልልን ወቅታዊ ሁኔታ በመረዳት ባለሃብቶች ሰላምን ለማረጋገጥ ሚናቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ ከሚገኙ ባለሃብቶች ጋር በክልሉ ሰላም እና ልማት ዙሪያ እየተወያዩ ነው፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ÷ በክልሉ ባለፉት 8 ወራት በነበረው ግጭት ከፍተኛ የሰብዓዊ ጉዳት እና የክልሉ ሕዝብ…

የፖላንድ የሕክምና ባለሙያዎች በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነጻ ሕክምና እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖላንድ የሕክምና ባለሙያዎች ልዑክ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነጻ የሕክምና አገልግሎተ እየሰጠ ነው፡፡ በልዑካኑ ውስጥ የማህጸንና ጽንስ ሕክምና ፣ የዩሮሎጂ ሕክምና ፣ የኒውሮ ሰርጀሪ ሕክምና ፣ የሰመመንና የነርስ ባለሙያዎች ቡድን…

አይኦኤም ከፍልሰት ተመላሽ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት (አይኦኤም) ኢትዮጵያ ከፍልሰት ተመላሽ ዜጎችን ጥበቃና መልሶ ለማቋቋም የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታወቀ፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከአይኦኤም የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና…

ኢትዮጵያና ኔዘርላንድስ የ10 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድስ የ10 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና በኢትዮጵያ የኔዘርላንድስ አምባሳደር ሄንክ ያን ባከር ተፈራርመዋል። ድጋፉ በሞጆ ደረቅ ወደብ…

ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥር የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳዊው ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥራ የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ በሀገር ውስጥ ጉዳይ ዘገባ ለመስራት ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በኢትዮጵያ የጅቡቲ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በኢትዮጵያ የጅቡቲ አምባሳደር አብዲ ማህሙድ ኢቤ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም÷በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡