Fana: At a Speed of Life!

አገልግሎቱ 496 ሺህ በላይ ጉዳዮችን በማስተናገድ 1 ነጥብ 29 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 496 ሺህ 359 ጉዳዮችን በማስተናገድ ከ1 ነጥብ 29 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የአገልግሎቱ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አለምሸት መሸሻ እንደገለጹት÷ በ2016 በጀት ዓመት…

የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር ዝግጅት ማድረጉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተራና የጥምቀት በዓላት ያለምንም የጸጥታ ስጋት እንዲከበሩ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ ም/ ኮሚሽነር አብርሃም ቲርካስ እንደገለጹት፥ የከተራና የጥምቀት በዓላት ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ…

የመዲናዋ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችና የተለያዩ የእምነት አባቶች ታቦት የሚያልፍበትንና የሚያድርበትን ስፍራ አጸዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ የተለያዩ የእምነት አባቶችና የከተማዋ ነዋሪዎች ታቦት የሚያልፍበትንና የሚያድርበትን ስፍራ አጸዱ።   የከተራና የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ በድምቀት…

በሀሰተኛ ሰነዶች ግለሰቦች ሳያውቁ ቤታቸውን ለመሸጥ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የተቀበለው ተከሳሽ በእስራትና በገንዘብ ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን በመጠቀም ግለሰቦች ሳያውቁ ቤታቸውን ለመሸጥ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ተቀብሏል የተባለው ተከሳሽ በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጣ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ወሰነ። በአ/አ ከተማ ኮልፌ…

ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመው የትብብርና አጋርነት ሰነድ በጋራ መልማትን የሚያረጋግጥ ነው – ዲማ ነገዎ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመው ሁሉን አቀፍ የትብብርና አጋርነት ሰነድ በጋራ መልማትን የሚያረጋግጥ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ነገዎ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ዲማ (ዶ/ር)÷ በፈረንሳይ…

የኮፕ 28 ጉባዔ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የካርቦን ልቀትን ለመከላከል ውጤታማ መሆኑ የታየበት ነበር ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮፕ 28 ጉባዔ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የካርቦን ልቀትን በመከላከል ረገድ ያለው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑን ማሳየት የተቻለበት እንደነበር የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሐብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በኢትዮጵያ የጀርመን…

6 ኢትዮጵያዊያን ህጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ለማድረግ ወደ እስራኤል አቀኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስት የልብ ህሙማን ኢትዮጵያዊያን ሕጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ለማድረግ ከእናቶቻቸው ጋር ወደ እስራኤል አቅንተዋል፡፡ የሕክምና ወጪውም ‘ሴቭ ኤ ቻይልድ’ስ ኸርት’ በተሰኘ የእስራኤል ግብረ ሰናይ ድርጅት እንደሚሸፈን የእስራኤል ኤምባሲ መረጃ…

በመዲናዋ ለ779 ሺህ ያህል ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት ለ779 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት መሰጠቱን የከተማ አስተዳደሩ ምገባ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሽታዬ መሃመድ እንደገለጹት÷ ባለፉት ስድስት ወራት ድጋፍ የሚሹ…

አቶ ደመቀ መኮንን በዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በስዊዘርላንድ ዳቮስ እየተካሄደ ባለው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው። "መተማመንን ዳግም መገንባት" በሚል ጭብጥ ለ54ኛጊዜ እየተካሄደ የሚገኘው የዘንድሮው ጉባኤ፥…

ለ2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን የቱሪስት መስህቦችን ለማስጎብኘት ዝግጅት ማድረጉን የአማራ ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ለሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን በአማራ ክልል የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን ለማስጎብኘት ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ ጣሂር መሃመድ እንደገለጹት÷ በውጭ የሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን…