Fana: At a Speed of Life!

የሞጆ አረንጓዴ ሎጂስቲክስ ማዕከል ማስፋፊያ ግንባታ በቀጣዩ ዓመት ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሞጆ አረንጓዴ ሎጂስቲክስ ማዕከል ማስፋፊያ ግንባታን በቀጣዩ ዓመት መጀመሪያ ወራት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን። የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አብዱልበር ሸምሱ (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ሞጆን ሁለን አቀፍ…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ለማዕድን ዘርፉ ዕድገት እንደ ማስፈንጠሪያ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው ለማዕድን ዘርፉ ዕድገት ማስፈንጠሪያ ሆኖ አገልግሏል አለ የማዕድን ሚኒስቴር፡፡ የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) እንዳሉት ÷ በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት በማዕድን ዘርፍ ከፍተኛ እና አበረታች…

የጋምቤላ ክልል የ2018 በጀት ከ12 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት የክልሉን የ2018 ዕቅድ ማስፈፀሚያ በጀት ከ12 ቢሊየን ብር በላይ በማድረግ አጽድቋል። የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ ኡማን አሙሉ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ የክልሉን ወጪ በራስ የገቢ ምንጭ ለመሸፈን አበረታች ጥረት…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ሕብረተሰብ ለአንድ ጀንበር አረንጓዴ ዐሻራ ስኬት ላሳየው ተነሳሽነት አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአንድ ጀንበር የ700 ሚሊየን ችግኝ ተከላን ለማሳካት ዐሻራ የማኖር ጉዞ ከዕቅድ በላይ ተሳክቷል አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ በስኬት የተጠናቀቀውን የአንድ ጀንበር አረንጓዴ ዐሻራ…

ከእንጦጦ ፓርክ የመብራት ገመዶችን የሰረቁ እስከ 23 ዓመት በሚደርስ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ልዩ ልዩ የወንጀል ጉዳዮች ችሎት ከእንጦጦ ፓርክ የመብራት ገመዶችን በመቁረጥ የስርቆት ወንጀል የፈጸሙ ግለሰቦች እስከ 23 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ወሰነ። ችሎቱ የግራ ቀኝ ማስረጃ…

ኢትዮጵያዊነት ብያኔዉ የተሻለ ዓልሞ የላቀ ማሳካት ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያዊነት ብያኔው የተሻለ ዓልሞ የላቀ ማሳካት ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ በዛሬው ዕለት በሀገር አቀፍ ደረጃ በስኬት የተጠናቀቀውን የአንድ ጀንበር አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፏል፡፡…

የአረንጓዴ ዐሻራ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ሚናው ከፍተኛ ነው – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና ለታዳሽ ሃይል መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የፕሬስ ሴክሪታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም፡፡ ቢልለኔ ስዩም ባስተላለፉት መልዕክት÷ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

አረንጓዴ ዐሻራ የኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ዕድገት ዘላቂ እንዲሆን ያስችላል – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ዕድገት ዘላቂ እንዲሆን ያስችላል አሉ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አመራሮች፣ የም/ቤቱ ጽ/ቤት አመራሮች እና…

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የቱሪዝም ዘርፉን የስበት አቅም ያሳድጋል – ሰላማዊት ካሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የቱሪዝም ዘርፉን ይበልጥ ለማሳደግ ጉልህ ሚና ይጫወታል አሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፡፡ ሰላማዊት ካሳ በሸገር ከተማ አስተዳደር ኩራ ጂዳ ክ/ከተማ በአንድ ጀንበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ችግኝ…

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ አደጋዎችን በመቋቋም ረገድ አርአያ የሚሆን ሥራ እያከናወነች ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በአንድ ጀንበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በጅግጅጋ ከተማ ችግኝ ተክለዋል፡፡ አቶ አደም በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷…