Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት ዓመታት በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብርን በጅማ ከተማ አስጀምረዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ባለፉት ዓመታት በተከናወነ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ተጨባጭ ውጤት…

በመዲናዋ የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት ፕሮግራምን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት ፕሮግራምን ዋነኛ የትውልድ እና የሀገር ግንባታ ምሶሶ አድርገን በስፋት እየሰራን ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ሎጎ ፋውንዴሽን በክሊንተን ኸልዝ አክሰስ ኢንሼቲቭ በኩል የሕጻናትን የፈጠራና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከዩኤንዲፒ የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር አሁና ኢዚያኮንዋ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት ረዳት ዋና ፀሐፊ እና የዩኤንዲፒ የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር አሁና ኢዚያኮንዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የተባበሩት መንግሥታት…

በ2ኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ የሚሳተፉ እንግዶች በሞጆ የዶሮ እርባታ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ የሚሳተፉ እንግዶች በሞጆ የዶሮ እርባታ እና ዶሮ ማቀነባበሪያ ማዕከላትን ጎብኝተዋል፡፡ የጉባዔው ተሳታፊዎች በዛሬው ዕለት ኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የምግብ ዋስትናን እና ሥርዓተ ምግብን…

ኢፋድ አካታችና ዘላቂ የግብርና ልማትን ለማሳደግ አይነተኛ ሚና መጫወቱን ቀጥሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ (ኢፋድ) ፕሬዚዳንት አልቫሮ ላሪዮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የኢፋድ ፕሬዚዳንት አልቫሮ ላሪዮ እንኳን ወደ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፋኦ ዋና ዳይሬክተር ኩ ዶንግዩ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዋና ዳይሬክተር ኩ ዶንግዩ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ከዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዋና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግስታት ምክትል ዋና ጸሃፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግስታት ምክትል ዋና ጸሃፊ አሚና መሃመድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ኢትዮጵያ ለመጪዎቹ ሶስት ቀናት በአዲስ አበባ የሚከናወነውን 2ኛውን…

የተባበሩት መንግስታት ምክትል ዋና ጸሃፊ አሚና መሀመድ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ምክትል ዋና ጸሃፊ አሚና መሀመድ በሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የሥርዓት ምግብ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ምክትል ዋና ጸሀፊዋ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጀ…

የሞጆ ደረቅ ወደብን በማልማት የሎጂስቲክስ ሥራዎችን ለማሳለጥ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሞጆ ደረቅ ወደብን በአረንጓዴ አሻራና ሌሎች ሥራዎች በልማት የሎጂስቲክስ ሥራዎችን ለማሳለጥ እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን። የባለሥልጣኑ ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች፣ የሞጆ ደረቅ ወደብ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ሰራተኞች፣…

በሱሉልታ ክፍለ ከተማ የሚከሰተውን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሸገር ከተማ አስተዳደር ሱሉልታ ክፍለ ከተማ የሚከሰተውን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው ፡፡ በሱሉልታ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በአንዳንድ አካባቢዎች የጎርፍ አደጋዎች ተከስተው እንደነበር…