Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ የአረንጓዴ ዐሻራ ውጤት የተንጸባረቀባት ውብና ጽዱ ከተማ ሆናለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ውጤትና ስኬታማነት የተንጸባረቀባት ውብ እና ጽዱ ከተማ ሆናለች አሉ የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር በብሔራዊ ቤተ መንግሥት አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ በብሔራዊ ቤተመንግሥት ይፋዊ የአቀባበል ሥነ ሥርዓት አካሂደዋል። የአቀባበል ሥነ ሥርዓቱ ወዳጅነትን የሚያመላክት የዛፍ መትከል መርሐ ግብር፣ የብሔራዊ ሙዚዬም…

የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያዎችን ተደራሽነትና አቅም ለማሳደግ በትኩረት መስራት ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያዎችን ተደራሽነትና አቅም ለማሳደግ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ በኢትዮጵያ የጀርመን ኤምባሲ ተጠባባቂ አምባሳደር ፈርዲናንድ ቮን ቬይሄ፡፡ ኦምኒ አትዮጵያ የተሰኘው ሀገር በቀል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት ከጀርመን…

ዓለም አቀፍ የጸረ ጾታዊ ጥቃት ቀን በኢትዮጵያ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ የጸረ ጾታዊ ጥቃት ቀን በዓለም ለ34ኛ ጊዜ ፤ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ20ኛ ጊዜ በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው። ዓለም አቀፍ የጸረ ጾታዊ ጥቃት ቀን ወይም ነጭ ሪቫን ቀን "ጥቃትን የማይታገስ ማሕበረሰብ ለትውልድ ግንባታ "በሚል…

የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሐውልት ሥር የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሐውልት ሥር የአበባ ጉንጉን አኑረዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በቀጣይም…

ብርሃን ተለግሳ ለማመስገን የቆመች ነፍስ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቤዛዊት ጥላሁን ሁለቱንም የዓይን ብርሃኗን ያጣችው ድንገት ነበር። የሰባተኛ ክፍል ተማሪ እያለች በ12 ዓመቷ። ድንገት በተከሰተው ዓይነ ስውርነት እሷም ሆነች ቤተሰቧ መደናገጣቸው አልቀረም። እንደ እኩዮቿ ትቦርቅ የነበረችው ቤዛ ቁዘማ ውስጥ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ዶ/ር) በጆሃንስበርግ የቡድን 20 የመሪዎች ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጆሃንስበርግ እየተካሄደ በሚገኘው የቡድን 20 የመሪዎች ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው። የቡድን 20 አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። ጉባዔው…

ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የምስክር ወረቀት ወሰዱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በ5 ሚሊየን የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና እስካሁን ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ ዜጎች ሥልጠናውን በማጠናቀቅ የምስክር ወረቀት ወስደዋል አለ፡፡ በሚኒስቴሩ የዲጂታል ኢኮኖሚ ሥርዓት መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ስዩም መንገሻ…

ከ28 ዓመታት በኋላ ወደ ዓለም ዋንጫ ያለፉ ብሔራዊ ቡድኖች…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ28 ዓመታት ጥበቃ በኋላ ወደ ትልቁ መድረክ የዓለም ዋንጫ ሦስት ብሔራዊ ቡድኖች አልፈዋል፡፡ ኖርዌይ፣ ስኮትላንድ እና ኦስትሪያ ከ28 ዓመታት ጥበቃ በኋላ ወደ ዓለም ዋንጫ ያለፉ ሀገራት ናቸው፡፡ ኖርዌይ ለመጨረሻ ጊዜ በዓለም ዋንጫ…

ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ላይ የግድያ ወንጀል የፈጸመው ተከሳሽ በ25 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር ዳርና አካባቢው ከፍተኛ ፍ/ቤት የጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሐኪም በነበሩት ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ላይ የግድያ ወንጀል በፈፀመው ተከሳሽ ላይ የ25 ዓመት ጽኑ እስራት ወስኗል። ፍ/ቤቱ ዛሬ በዋለው ችሎት በዶክተር አንዷለም ዳኘ…