Fana: At a Speed of Life!

የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መግቢያ ነጥብ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት ገብተው በተለያዩ የሙያ መስኮች ስልጠና የሚወስዱ ተማሪዎች የመግቢያ ነጥብ ይፋ አድርጓል፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል÷ ዜጎች ወደ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት…

ኢትዮጵያ በዩኔስኮ የኮሙኒኬሽንና መረጃ ኮሚሽን ስብሰባ ላይ ተሳተፈች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ከበደ ዴሲሳ በ42ኛው የዩኔስኮ ጠቅላላ ጉባዔ የኮሙኒኬሽንና መረጃ ኮሚሽን ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ በጉባዔው የአባል ሀገራት የመረጃ ተደራሽነት፣ የብዘሃ ቋንቋ አጠቃቀም፣ የመረጃ ነፃነት፣ የዲጅታል…

የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ የምርጫ ሳይሆን የሕልውና ጉዳይ ነው – የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የሎጂስቲክስ አቅም ለማሳደግና የወደብ ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት የባህር በር መሠረታዊ ጉዳይ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ገለጸ። የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ ደንጌ ቦሩ÷ ኢትዮጵያ 40 ምርጥ የሎጂስቲክስ…

ኢትዮጵያ በ13ኛው የዩኔስኮ የወጣቶች ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በ13ኛው የተመድ የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ወጣቶች ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው። ፎረሙ የአየር ንብረት ለውጥ እያስከተለ ያለውን ተጽዕኖ ለመቋቋም የወጣቱ ሚና ላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሱዳን ሪፐብሊክ ሉዓላዊ ም/ቤት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሱዳን ሪፐብሊክ ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልቡርሃን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የጋራ በሆኑ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡…

በአቶ አሻድሊና አቶ ጥላሁን የተመራ ልዑክ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰንና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የተመራ ልዑክ በአሶሳ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት በአሶሳ ከተማና ዙሪያው በሌማት…

የኢጋድ 2ኛው የተቀናጀ የፍልሰተኞች ጉዳይ ምላሽ የሕግ ማዕቀፍን የተመለከተ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ሁለተኛው የተቀናጀ የፍልሰተኞች ጉዳይ ምላሽ የህግ ማዕቀፍን የተመለከተ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ። ኢጋድ የመጀመሪያውን የፍልሰተኞች ጉዳይ ምላሽ የህግ ማዕቀፍ ከፈረንጆቹ 2015…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ባንጉይ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትጵያ አየር መንገድ ወደ ሴንትራል አፍሪካ ዋና ከተማ ባንጉይ በረራ ጀምሯል። የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ኃላፊ ለማ ያዴቻ÷ በ2030 ወደ ሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ዋና ከተሞች የመብረር እቅድ መኖሩን አንስተዋል፡፡ አየር መንገዱ…

በመዲናዋ ባለፉት 4 ወራት ለ50 ሺህ በላይ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል መፈጠሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አራት ወራት ለ50 ሺህ 569 ሥራ ፈላጊዎች ቋሚ የሥራ እድል መፍጠር መቻሉን በአዲስ አበባ ከተማ የሥራ፣ ኢንተርፕራዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው የዘርፍ አመራሮች፣ ከክፍለ ከተማ ምክትል ጽ/ቤት ኃላፊዎችና ምክትል ሥራ…

ደቡብ ኮሪያ በኒውክሌር ሃይል ልማት ለኢትዮጵያ ድጋፍ እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ኮሪያ በኒውክሌር ኢነርጂ ልማት ለኢትዮጵያ ድጋፍ እንደምታደርግ አስታውቃለች፡፡ ኢትዮጵያ የኒውክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ማዕከልንና ብሔራዊ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ለመገንባትና የኒውክሌር መሠረተ ልማት ለማልማት እየሰራች መሆኑ ይታወቃል፡፡…