Fana: At a Speed of Life!

ደቡባዊው ዓለም ለደቡብ-ደቡብ የኢኮኖሚ ትብብር መጎልበት ታላቅ አቅም አለው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡባዊው ዓለም ለደቡብ-ደቡብ የኢኮኖሚ ትብብር መጎልበት ታላቅ አቅም እንዳለው እንረዳለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷”ጠ/ሚ ናሬንድራ ሞዲ…

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ልዑክ በሻንጋይ ከተማ የተለያዩ ተቋማትን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ በቻይና ሻንጋይ ከተማ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን እና ተቋማትን ጎብኝቷል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት የሁዋዌ ቴክኖሎጂ ማዕከልን፣ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን፣ የሻንጋይ…

የም/ቤት አባላት ሕብረተሰቡን በማነጋገር የሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ እየሰሩ ነው – አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምክር ቤት አባላት በተወከሉባቸው አካባቢዎች ሕብረተሰቡን በማነጋገር የሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ እየሰሩ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ። አቶ ተስፋዬ ÷ የሕዝብ ተወካዮች የመረጣቸው ሕዝብ…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ-ቱርክ ግንኙነት መድረክ ላይ ተሳተፈች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱክር የኢትዮጵያ አምባሳደር አደም መሐመድ በአፍሪካ-ቱርክ ግንኙነት የውይይት መድረክ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ የውይይት መድረኩን አንካራ ሐጂ ባይራም ቬሊ ዩኒቨርሲቲ ከቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ነው በጋራ ያዘጋጁት፡፡ በመድረኩ በቱርክ ውጭ…

ሌ/ጄ ሹማ አብደታ በግዳጅ ላይ የሚገኙ የሠራዊት አባላትን አበረታቱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ አዛዥ እና የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት ዋና ሰብሳቢ ሌ/ጄ ሹማ አብደታ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኙ የክፍሉን የሠራዊት አባላት በግዳጅ ቀጠናቸው ተገኝተው አበረታትተዋል፡፡ ሌ/ጄ ሹማ አብደታ በጉብኝታቸው ወቅታዊ…

ከ65 ሚሊየን ብር በላይ ህገወጥ የይዞታ ካሳ ክፍያ ወስደዋል የተባሉ ተከሳሾች ከ19 እስከ 12 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ አራብሳ ከ65 ሚሊየን ብር በላይ ህገወጥ የይዞታ ካሳ ክፍያ ወስደዋል ተብለው የተከሰሱ 19 ተከሳሾች ከ19 እስከ 12 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ተወሰነ። የቅጣት ውሳኔውን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ…

የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ የጋራ ተጠቃሚነትና ቀጣናዊ ትስስርን መሰረት ያደረገ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ የጋራ ተጠቃሚነትና ቀጣናዊ ትስስርን መሰረት ያደረገ መሆኑን ሀገራት በቅጡ ሊገነዘቡት እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ÷ የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ…

የሴቶችን ፍልሰት ደህንነቱ የተጠበቀ ማድረግ ያለመ ፕሮጀክት 2ኛ ምዕራፍ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍልሰትን ለሴቶች ሕጋዊ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ማድረግ ያለመ ፕሮጀክት ሁለተኛ ምዕራፍ በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር፣ በተመድ ሴቶች ኤጀንሲ፣ በዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት እና በጀርመን መንግስት በጋራ…

ናሬንድራ ሞዲ ለአርሶ አደሮች የ2 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ምርጫ መቃረቡን ተከትሎ ለአርሶ አደሮች የ2 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አድርገዋል፡፡ ድጋፉ በሀገሪቱ 80 ሚሊየን የሚደርሱ አርሶ አደሮችን ለመርዳት የተዘጋጀው የበጎ አድራጎት መርሐ ግብር አካል መሆኑ…

ኢትዮጵያ እና ሴራሊዮን በአቻ ውጤት ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ እና ሴራሊዮን 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት ተለያዩ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታውን ዛሬ ከሴራሊዮን አቻው ጋር አከናውኗል፡፡ የሁለቱ ሀገራት ጨዋታ በሞሮኮ ኤል…