Fana: At a Speed of Life!

ከሱዳን ለሚመጡ ፍልሰተኞች አስፈላጊው ድጋፍ እየተደረገ ነው አለ የምዕራብ ጎንደር ዞን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሱዳን የጦርነት ቀጠና ሸሽተው የሚመጡ ፍልሰተኞችን በአግባቡ በመቀበል አስፈላጊውን አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን የምዕራብ ጎንደር ዞን አስታውቋል፡፡ የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና መምሪያ ሃላፊ አበባው በዛብህ÷ከባለፈው ዓመት ሚያዚያ ወር ጀምሮ…

ኮሚሽኑ በሶማሌ ክልል የተባባሪ አካላትና ተሳታፊዎች ልየታ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሶማሌ ክልል የተባባሪ አካላት እና ተሳታፊዎች ልየታ ሾል ጀምሯል። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር መሀሙድ ድሪር÷ ኮሚሽኑ ለጀመራቸው ስራዎች ስኬታማነት በሶማሌ ክልል የተባባሪ አካላት እና የተሳታፊዎች ልየታ በይፋ…

በዲፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ዓለም አቀፉን ፖለቲካዊ አሰላለፍ ማጤን እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በምታደርጋቸው ዲፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴዎች የዓለም አቀፉን የፖለቲካዊ አሰላለፍ ሂደት መሠረት ያደረገ ዝግጅት እንደሚያሥፈልጋት የዘርፉ ምሁራን አስገነዘቡ፡፡ ኢትዮጵያ ዘላቂ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስጠበቅ በጥናት ላይ የተመሰረተ የጋራ ሐሳብ መያዝ…

የዓየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሴቶችን ውሳኔ ሰጭነት ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሴቶችን ውሳኔ ሰጭነት ማሳደግ ላይ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ገለጹ፡፡ በመጪው የፈረንጆቹ ታሕሣሥ ወር በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች በሚካሄደውን 28ኛው…

በአብዛኞቹ አካባቢዎች የጸጥታ ሁኔታው በመሻሻሉ የሕዝብ አገልግሎት መጀመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት እስካሁን ያከናውናቸውን ተግባራት ገምግሟል፡፡ በዚህ ወቅትም ሕዝቡ ለጸጥታ ሥራው ተባባሪ የሚሆን ከሆነና ሰላሙ ወደነበረበት ከተመለሰ አዋጁ ከተያዘለት ጊዜ ቀድሞ የሚጠናቀቅበት እድል እንዳለ ተመላክቷል፡፡…

በአማራ ክልል የተፈጠረውን አንፃራዊ ሰላም ዘላቂነት የሚያረጋግጥ ስራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልልን ወቅታዊ ሁኔታ የገመገመና በቀጣይ አቅጣጫ ላይ የመከረ መድረክ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ሚኒስትር መለሰ ዓለሙን ጨምሮ የፌዴራል፣ የአማራ ክልልና የባህር ዳር ከተማ አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡…

የግልገል በለስ-ድኋንዝ ባጉና-ድባጤ መንገድ ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጸጥታ ችግር ለዓመታት ተቋርጦ የቆየው የግልገል በለስ-ድኋንዝ ባጉና-ድባጤ መንገድ ዳግም አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የመተከል ዞን አስታውቋል፡፡ መንገዱ በማንዱራ ወረዳ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የጉህዴን ታጣቂዎች የሰላም ስምምነት ማድረጋቸውን ተከትሎ…

የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የ2016 የውድድር ዘመን የመጀመሪያ ዙር መርሐ ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእግር ኳስ ፌደሬሽን የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የ2016 የውድድር ዘመን የመጀመሪያ ዙር መርሐ ግብርን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህ መሰረትም ፕሪሚየር ሊጉ ሀዋሳ ከተማ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ህዳር 16 ቀን 2016 ዓ.ም በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ…

ኢትዮጵያውያንን በጋራ የሚያስተሳስር ዐቢይ ትርክት ለመገንባት ብልፅግና ፓርቲ በአርዓያነት ይሰራል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያንን በጋራ የሚያስተሳስር ዐቢይ ትርክት ለመገንባት ብልፅግና ፓርቲ በአርዓያነት እንደሚሰራ የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። አደም ፋራህ÷ ኢትዮጵያውያን በተባበረ ክንዳቸው ለዘመናት የሀገራቸውን ክብርና ሉዓላዊነት አስከብረው…

የተገኘውን አንፃራዊ ሠላም ወደ ማይቀለበስበት ደረጃ ለማድረስ በትኩረት መሥራት እንደሚገባ ኮማንድ ፖስቱ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተገኘውን አንፃራዊ ሠላም ወደ ማይቀለበስበት ደረጃ ለማሸጋገር የክልልና የዞን መስተዳድር አካላት ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በቁርጠኝነት ሊሰሩ እንደሚገባ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አዛዥና የኮማንድ ፖስቱ ሰብሳቢ ሌ/ጄ ብርሀኑ በቀለ ተናገሩ።…